Рет қаралды 41
EBC PROGRAMS
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 70 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለፁ።