Рет қаралды 5,220
#አብረንእናመስግን
++++
ግጥም
+++
ሐዋርያት ተባበሩ
በአዲስ ቋንቋ እየተናገሩ
ቃሉን አስተማሩ
አዝ=======
ከዐረገ በኋላ በአስረኛው ቀን
ወደ ዓለም ላከው ጰራቅሊጦስን
በዝግ ቤት ውስጥ ቆዩ ቀኑን ሲጠብቁ
የተሰጣቸውን ተስፍውን እስኪያውቁ
አዝ=======
ቀኑ ደረሰና ሃምሳኛው እለት
ተሰብስበው ሳሉ በአንድነት ጸሎት
መንፈስ ቅዱስ ታየ በነደ እሳት
አዝ========
ያ የተነገረው ያ የተስፍ ቃል
ወረደ ከሰማይ በእሳት አምሣል
ጴጥሮስ አሳመነ ሶስት ሺ ነፍሳት
ያን ጊዜ ገሊላ በሰጠው ትምህርት
አዝ=======
ከሦስት አካል አንዱ መንፈስ ቅዱስን
ልኮ አናገራቸው ሁሉን በልሳን።