Рет қаралды 25,037
gofund.me/d7ff9823
ደራሲና የመብት ተሟጋቹ አሳዬ ደርቤ በአማራው ላይ እየደረሰ ያለውን ግፍ እና ከፍተኛ በደል ድምጽ በመሆኑ እና የአገዛዙን ግፍ በመቃወሙ በርካታ እንግልትና እስራት ሲያስተናግድ መክረሙ ይታወቃል። ይሄም በአማራው ላይ የሚፈጸመው ከፍተኛ በደል እየተጠናከረ በመምጣቱ እጅግ አስከፊውን የስደት ጉዞ ለመጋፈጥ ተገድዷል። ስለሆነም በቀጣይ በሚታወቅበት የሚዲያ ስራ ለወገኑ ድምጽ በመሆን ትግላችንን ያሰቀጥል ዘንድ እና እራሱን ለማቋቋም የወገን እገዛ ስላስፈለገው ከስር ባለው የጎፈንድሚ አካውንት እንድትደግፉት በአክብሮት ይጠይቃል።
#የሮሃ_ቲቪ የዩቱዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!
/ @roha_tv
#ሮሃ_ቲቪ - Facebook Page 👇
rohamedia202...
#ሮሃ_ቲቪ Telegram Channel 👇
👉 t.me/rohatv1
#Ethiopia #Roha_News #ROHA_TV
ሮሐ ቴቪ-የሀገሬው
ውድ የሮሐ ቴሌቪዥን ወዳጆች በዩቲዩብ ቻናላችን የሮሐ ብቻ የሆኑ ዕለታዊ ዜናዎች፤ የፖለቲካ ትንታኔ ዝግጅት በየቀኑ፤ የትም ያልተሰሙ የህዝብ ድምጾችንና ወቅታዊ ልዩ ልዩ ማህበረሰብ ተኮር የመዝናኛ ዝግጅቶችን መከታተል ከእናንተ ከቤተሰቦቻችን የሚጠበቅ ነው፡፡ ‹‹ሮሐ ቴሌቪዥን የሀገሬው ነው›› ስንል የሮሐ ስራዎች ሁሉ በሀገሬነት የሚመዝኑና ባለቤታቸውም ሀገሬ የሆነው ኢትዮጵያዊ ሁሉ መሆኑን ለማሳወቅ ነው፡፡ አብዝታችሁ እንድትወዳጁንና እንድታበረታቱን እንጋብዛችኋለን፡፡
ሮሐ ቴቪ-የሀገሬው