Рет қаралды 354,312
አይደነግጥም ልቤ (መዝሙረኛው በረከት መርዕድ)
ሞገዱ እንዲተም ባህሩን የሚያናውጠው
አምላኬ መውጫዬ እሱ የበላይ ነው
እኔ እሱን ይዤ ሰጋቴን ጥያለሁ
ፍርሃቴን ሰጋቴን በሱ ላይ ጥያለሁ
አይደለም በአሸዋ ቤቴ አለቱ ላይ ነው
ጥያለሁ ራሴን በጌታዬ ላይ ጥያለሁ
ትቻለሁ ራሴን በጌታዬ ላይ ትቻለሁ
ታደለ አንተን ያመነ
ታደለ እጁን የሠጠ
ታደለ ሠምቶ ያረፈ
ታደለ እንጂ ባንተ ያረፈ
መከራው ሣይደርስ በመከራው ሥጋት ያልሰማው ተሳቆ ሰውነት ቀንሷል
የሠማኝ ሚሠማኝ በእርጋታ ይቀመጣል
ከመከራም ሥጋት አርፎ ያርፋል
ባለኝ ጌታዬ ባለኝ የሱሴ ከሁሉ ድኛለሁ
ባለኝ ጌታዬ ባለኝ የሱሴ ቃልላይ አርፊያለሁ
አይደነግጥም ልቤ አይደነግጥም
አይደነግጥም ልቤ አይደነግጥም
ትከሻው ላይ ሆኜ
እመዳፉ ላይ ሆኜ
አይደነግጥም ልቤ አይደነግጥም
ምድር ተነዋውጣ ተራሮች ባህር ልብ ቢወሰዱም እህ
ያለእኔ ፈቃድ ከፀጉርህ አንዱም አለኝ አይነቀልም
ቁርጤን አውቂያለሁ እኔማ ቁርጤን አውቂያለሁ
ቁርጤን ሠምቻለሁ እኔማ ቁርጤን አውቂያለሁ
አትሆንም ምንም ተብያለሁ ቁርጤን አውቂያለሁ
1. በእላቂው ዘመን ትርምሰምሰ ቀልቤ እንዳይዘረፍ
የፀናው የትንቢት ቃል ልቤን አድርጎታል ድግፍ
ጭንቅ ጥብብ
ድንብር ውክብክብ
እንዳልል የፀናው የትንቢት ቃል ልቤን አድርጎታል ድግፍ
ምን ይመጣ ይሆን
ምንሰ ይሆን ይሆን
በሚባልበት ዘመን
አንብቤ ጋዜጣ ሰምቼም ዜና
ባለው ሠፈርተኛ እንዳልናወጥ
የኢየሱስ አፍቃል ማቴዎስ 24 አለኝ አትደንግጥ
አትደንግጡ ይላል
ምን ይመጣ ይሆን
ምንሰ ይሆን ይሆን
በሚባልበት ዘመን
አንተ ግን ያለኝ የመከረኝ ትንቢት ሲፈፀም ራሰህን ወደላይ
ቀና አድርግ ደግዜና አለህ
አንተ ግን ያለኝ የመከረኝ ነገር ሲፈፀም መዳንህ ቀርቧል
ቀጥ ብለህ ቁም ትነጠቃለህ
ባለኝ ጌታዬ............
2.ላባዎቹ ጋርደዉኛል
የጋረደኝ ክንፍ አሰተማምኖኛል
እውነት እንደጋሻ ክብብ አድርጎኛል
ከለሊት ግርማና ከቀን ፊላፃ ጥላ ሆኖኛል
ከአደጋ ከቀትር ጋኔን
በላይ ፀንቶ እግሬ ቆሟል
ከአየር ላይ አለቃ በላዬ
በኢየሱስ በአብ ቀኝ አለሁኝ
አይደነግጥም .......................
subscribe the channel
you are blessed