No video

ኢየሱስ ይማልዳል ብለው የሳቱበት ጥቅስ || ሮሜ 8 ፥ 34 || መምህር ፕ/ሮ ዘበነ ለማ

  Рет қаралды 308,069

Memeher Dr Zebene Lemma

Memeher Dr Zebene Lemma

2 жыл бұрын

ኢየሱስ ይማልዳል ብለው የሳቱበት ጥቅስ || ሮሜ 8 ፥ 34 || መምህር ፕ/ሮ ዘበነ ለማ
June 2022

Пікірлер: 2 500
@derefer6509
@derefer6509 2 жыл бұрын
“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥” - 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23
@yonibe5605
@yonibe5605 2 жыл бұрын
ዮሐንስ 16:26
@lulsegedlemalulsegedlema9114
@lulsegedlemalulsegedlema9114 2 жыл бұрын
የኔ ውድ እርሳቸውም ኢየሱስን ነው የሚሰብኩት የአይሁድ መሰናከያ የሆነበት እኮ ስላላመኑት ነው ከማመንም አልፈን እናመልከዋለን ባይሆን እኔ ልፃፈው ደግሜ እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን ብል ይሻላል Dere ይህንን ጥቅስ መስሰናከያ የተባለውን ለሙስሊምና ለፕሮቴስታንቶች አካተህ ፃፍ እሺ ወንድሜ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ከስሟ ትርጉም ጀምሮ ኢየሱስን ትሰብኮለች ማን እንደሆነ ለምን እንደመጣ ታውቃለች ትሰብካለች
@yonibe5605
@yonibe5605 2 жыл бұрын
@@lulsegedlemalulsegedlema9114 ሐዋርያው ጳውሎስ እንዳለው ከዚ በውላ በሥጋ እንደምናውቀው አይደለም
@yonibe5605
@yonibe5605 2 жыл бұрын
@@lulsegedlemalulsegedlema9114 ማቴ ም24 ቁ 23-24 ማቴ 7;22
@tatekabera3130
@tatekabera3130 2 жыл бұрын
@@yonibe5605 እና ይሄ ኦርቶዶክስን ነው ወይስ እናንተን? እኛ እኮ ከጥንት ክርስቶስን እናውቀዋለን ክርስቶስ በዚ ነው ምናምን የሚል ማደናገሪያ ያመጣችሁ እኮ እናንተ ናችሁ
@faarfannaadurii1002
@faarfannaadurii1002 2 жыл бұрын
“ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።” - ዕብራውያን 7፥25
@mulunehtadiyos2267
@mulunehtadiyos2267 2 жыл бұрын
ይሃውልህ ወገኔ ምን ብለዋል ይሄ ሰው በለኝ ይህን ሮሜ 8:34ን ጠቅሰህ የኢየሱስ አማላጅነት ታስተምራለህ ጌታ አይንህን ስገልጥ፡ እስክገልጥልህ ድረስ ግን ብዙ ትስታለህ ታስታለህም። ይሁን እንጅ ጌታ አይንህን ባበራ ቀን ለኢየሱስ አማላጅነት አንገትህን ትሰጣለህ፣ ጳውሎስ ስሙን ስደቡ እያለ አልነበር ክርስቲያኖቹን ስያሳድድ የነበረው?? ደሞ ለስሙ ስል አይደል አንገቱንም የሰጠው? ስለዚህ ጌታ ያበራልሀል እኔም ጸልያለው ለአማላጅነቱም እውነት ስትል አንገትህን ትሰጣለህ ልያውም ያሳደጉክ፣ያገለገልካቸው፣ያስተማርካቸው ያንቴው ሰወች ይገሉሃል፣ግን ለገባህ አላማህ ስለምትሞት ደስ እያለክ.... ሙሌ ምን ብለዋል በለይኝ።
@ተመስገንአምላክ
@ተመስገንአምላክ 2 жыл бұрын
አሜንአሜንአሜን
@tarikuenyew688
@tarikuenyew688 2 жыл бұрын
@@mulunehtadiyos2267 አሁን አንተ አማላጅ ነው እያልክ ነው?ካልክ እንዴት? ማማለድ በመጀመሪያ ምን ማለት ነው? ከማንስ ነው የሚያማልደን?
@ellenibayleyegn5801
@ellenibayleyegn5801 2 жыл бұрын
መሉ ምእራፉን ብትጨርሰው ቁጥር 27 ላይ እንደዚ ይላል እርሱም እንደነዚያ ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ዕለት ዕለት መሥዋዕትን ሊያቀርብ አያስፈልገውም፤ ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና፡፡ አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጓልና የማማለድን ስራ
@addisnet21
@addisnet21 2 жыл бұрын
@@mulunehtadiyos2267 ✅Rome 8:34- it is not taking about እየሱስ is አማላጅ - Rome 8:34 - is taking all about እየሱስ is ፈራጅ/VITO በራሱ ስልጣን የሚወስን... 👉It is proven contextually based on Bible 👉it is proven grammatically based on Bible 👉it is proven historically based on history Detail as follow…. ************Point one******************* ✅It is proven contextually, based on Bible If you start reading from Rome 8:33 you will understand what Paul is talking about. Paul making his point by question and answer - he ask and he answered it himself. ✅👉He start from Rome 3-33 እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው ? you see he is asking now let’s go the read the next one ኳናኝ. ✅👉 የሚኰንንስ ማን ነው ? ብሏ ነው የጠየቀው እንጂ 👉የሚማልድ ማነው? ብሏ አልጠየቅም:: 💁‍♂️He is not talking about አማላጅ then… ************Point two********************** ✅ሮሜ 8:34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉[የሚፈርደው] ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። You see [የሚፈርደው ] እንጂ "የሚማልደው" የሚለው ቃል ከPaul ሀሳብ ወይም ጥያቄ ጋር አይሔድም :: አማላጅ የሚለውን ቃል ስዎች ናቸው የጨመሩት:: let’s look king James verse of the Bible ✅👉Rome 8:34 Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh [intercession] for us. So let’s look at the meaning of 👉{intercession} 👉 The meaning of intercession as follow dictionaryዶትcom ግብእና እየው 💁‍♂️1- An interposing or pleading on behalf of another person. 🤦‍♂️2- A prayer to God on behalf of another. 💁‍♂️3- Roman History. the interposing of a veto, as by a tribune.✅ So based ✅አየህ ቃሉ በሮም ዘመን በራሱ ስልጥን የሚፈርድ ፈራጅ (VITO) ማለት ነው: ሌላው ቃል አሁን አሁን እየተገልበጠ እና እየተጭመረ ነው የመጣው ስለዚ ትክክለኛው ትርጉም 💁‍♂️ ከመፅሐፍ contextual ጋር እና 💁‍♂️ከፁሁፉ Grammar/ግራመር ጋር 💁‍♂️ከመፅሐፍ ታሪካዊ ግዜ ጋር የሚሔደው የRoman history ትርጉም ነው VITO የሚወስን የሚፈርድ እንጂ ሊላ አካልን የሚለምን አይደለም
@teshalewape8331
@teshalewape8331 7 ай бұрын
ለማምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
@eliavmedia3350
@eliavmedia3350 2 жыл бұрын
(የዮሐንስ ወንጌል 14 ) ------------ 13፤ እኔ ወደ አብ እሄዳለሁና፤ አብም ስለ ወልድ እንዲከበር በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ አደርገዋለሁ። 14፤ ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።
@derefer6509
@derefer6509 2 жыл бұрын
“አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤” - 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5
@yamrotyemer5037
@yamrotyemer5037 2 жыл бұрын
ስሚዉ ወይም ስማዉ በደንብ ምስጢር ነዉ መርምሪ ቃል እየመዘዝሽ አትሰናከይ ወይም አትሰናከል ...መጨረሻዉ ላይ መልሱ በደንብ ተመልሶልሻል
@k-dramatrailer375
@k-dramatrailer375 2 жыл бұрын
yhe tikis yemiyaweraw sle eyesus fitsum amlakna fitsum sew slemehonu nw mekakelegna nw sewm amlakm nw lemalet nw
@didimamo9835
@didimamo9835 2 жыл бұрын
Ere bakeh beka yenante mermer yaltsafe eyawrachu
@jxhhsjs1309
@jxhhsjs1309 2 жыл бұрын
ቃል ህይወት ያስማልን
@amanuelalemu2515
@amanuelalemu2515 2 жыл бұрын
​@@yamrotyemer5037 mistir yemitaregiw anchi nesh alem beyifa yemiyakewun neger, mistir atibey enat mistir yelem
@meseluasefa4630
@meseluasefa4630 2 жыл бұрын
ክርስቶስ ተንስአ እሙታን በአቢይ ኃይል ወስልጣን አሠሮ ለሰይጣን አጋዐዞ ለአዳም ሰላም አምይእዜሰ ኮነ ፍስሐ ወሰላም፡፡ አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን፡፡ በሰማነው ቃል ተጠቅመን በንስሐ ታጥበን ህይወት የሆነውን ቅዱስ ስጋውንና ክቡር ደሙን ተቀብለን ጌታችንና አምላካችን ኢየሱስ ክርሰቶስን እንድንቀበለው ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን፡፡ ወለተ አብ ነኝ፡፡ በፀሎት አስቡኝ፡፡
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@zo-ma6557
@zo-ma6557 2 жыл бұрын
1ኛ ጢሞቴዎስ 2 5፤ አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
@melesezekiwos1252
@melesezekiwos1252 Жыл бұрын
Amen
@asrat7515
@asrat7515 2 жыл бұрын
የኛ የቤተክርስቲያን አርበኛ መምህሬ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርክልን +++ ኑርልን +++
@lemirut2292
@lemirut2292 2 жыл бұрын
“ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።” - ዮሐንስ 14፥6
@silviawoldemariam6538
@silviawoldemariam6538 2 жыл бұрын
መምህራችን ዕድሜና ጤና ይስጥልን የክፋት ልቦና ይስጣቸው።
@binyamessa8835
@binyamessa8835 2 жыл бұрын
@@silviawoldemariam6538 መምህር እንድ ነው እሱም ጌታ እየሱስ ነው
@user-oe4lh6zb9b
@user-oe4lh6zb9b 2 жыл бұрын
ይህ ማለት በእኔ የሚያምን ሁሉ በአብም ያምናል ከሚለው ቃል ጋር የሚሄድ ነው። ወልድ ግን አያማልድም
@efrataasegid1066
@efrataasegid1066 2 жыл бұрын
የሄ የሰው ሀሳብ ነው።ከእግዚአብሔር ሀሳብ ውጭ የሆነ
@user-oe4lh6zb9b
@user-oe4lh6zb9b 2 жыл бұрын
መምህር ያስተማሩን የሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ሲሆን ሐዋርያው ያስተማራቸውን የእግዚአብሔርን ቃል ነው። እንጂ የእራሳቸውን አይደለም
@shaweldagnachew3754
@shaweldagnachew3754 2 жыл бұрын
እየሱስ ክርስቶስ ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ነው።ይማለዳል እንጂ አይማልድም እራሱ እኮ አምላክ ነው።
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@yeabsiragirma7245
@yeabsiragirma7245 2 жыл бұрын
@@awebesmile316 rome 8:26 lay yalews menfes kidus yimaldal milew kalu eco tsefoal
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
@@yeabsiragirma7245 sile menfes kidus yetetekesu kifilochin bemastewal eniy Wendime:- ዮሐንስ 16 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁷ እኔ ግን እውነት እነግራችኋለሁ፤ እኔ እንድሄድ ይሻላችኋል። እኔ ባልሄድ አጽናኙ ወደ እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄድ ግን እርሱን እልክላችኋለሁ። ⁸ እርሱም መጥቶ ስለ ኃጢአት ስለ ጽድቅም ስለ ፍርድም ዓለምን ይወቅሳል፤ … ¹³ ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል። ¹⁴ እርሱ ያከብረኛል፥ ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋልና። ¹⁵ ለአብ ያለው ሁሉ የእኔ ነው፤ ስለዚህ፦ ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋል አልሁ። ዮሐንስ 14 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁵-¹⁶ ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤ ¹⁷ እርሱም ዓለም የማያየውና የማያውቀው ስለ ሆነ ሊቀበለው የማይቻለው የእውነት መንፈስ ነው፤ ነገር ግን ከእናንተ ዘንድ ስለሚኖር በውሥጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቃላችሁ።
@yeabsiragirma7245
@yeabsiragirma7245 2 жыл бұрын
@@awebesmile316 ena mn eyalk new? ene menfes kidus yimaldal alalkum gn yimaldal teblo tsifual mn litl new?
@ruheconsultancyplc8178
@ruheconsultancyplc8178 2 жыл бұрын
ለውድ መምህር ፕ/ሮ ዘበነ፣ ከሁሉ አስቀድሜ በዚህ አጭር ነገር ግን በጣም ቁልፍ መንፈሳዊ አስተምህሮ ላይ የሰጡትን መልዕክት በጥሞና ከተከታተልሁ በኋላ ያለኝን አስተያየት በታላቅ ትህትና ላቀርብልዎ የግድ አስፈላጊ ሆኖ ተሰማኝ። በስነመለኮት ትምህርትዎ፣በልምድዎና በማናቸውም የእውቀት ሚዛን እኔ ከእርስዎ በእጅጉ የማንስ ነኝ። ሆኖም የእግዘብሔርን ቃል በቅን ልቦና እየተቀበልሁና እያመንሁ በአምላካችንና በመድኀኒታችን ጌታ ኢየሱስ የቤዛነት ስራ በማመን የዘላለም ህይወትን መቀበሌን የማምን፣ ዕለት ዕለትም መዳኔን ለመፈፀም በጌታ ምህረት የምተጋ በዕድሜዬ ምናልባት ከዕርስዎ ጋር የምቀራረብ አማኝ ክርስቲያን በመሆኔ በመልዕክትዎ ላይ መጠነኛ አስተያየት ለመስጠት የሚያስችል መረዳት አለኝ ብዬ በማሰቤ እነሆ ከዚህ በታች ልኬልዎታለሁ። በዕምነት የደከሙትንና የሳቱትን ለማቅናት ያለዎትን ቀናዒነት ከመልዕክትዎ ብቻ ሳይሆን ከፊትዎ ገፅና ከንግግርዎ ተገንዝቤያለሁ፣ ለዚህም አክብሮት አለኝ! ነገር ግን በሰጡት ትምህርት ላይ የመነቅፍብዎ ነገር አለኝ፣ በትዕግስት ይመለከቱልኛል ብዬ ከዚህ እንደሚከተለው ባጫጭሩ ለማስቀመጥ ሞክሬያለሁ። 1. ይህ ርዕስ ሠፊና በፅሞና መታየት ያለበት ነው። መላውን የመፅሐፍ ቅዱስ አውደ ተርጉም ባገናዘበ መንገድ መታየትም ይጠይቃል። ከዚህ አንፃር 'ኢየሱስ ያማልዳል' የሚለውን ቃል ከሮሜ 8:34 ብቻ ጋር አዛምዶ ለማቅረብ መሞከር ትክክል አይሆንም። ይልቁንም ከብሉይም ሆነ ከሐዲስ ሊጠቀሱ የሚችሉ አያሌ ክፍሎች አሉ። ለአብነት ገና እግዚአብሔር ወልድ(ክርስቶስ) የኃጢአተኛ ሥጋ ምሳሌ ለብሶ ወደምድር ከመምጣቱ 700 አመታት በፊት በተነገረው የነብዩ ኢሳያስ ትንቢት በምዕራፍ 53 ቁጥር 12 ላይ በግልፅ እናየዋለን። በሐዲስም ላይ በርካታ ክፍሎች አሉ። ለምሳሌ የዕብራውያን መላው መፅሐፍ ስለክርስቶስ ዘላለማዊ ክህነት የሚገልፅ ሆኖ እናየዋለን። በምዕራፍ 7:25 ላይም በግልፅ እንደሚያስረዳው "ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።" ይላል። እዚህ ላይ 'እርሱ እግዚአብሔር ሆኖ እንዴት አማላጅ ይሆናል?' የሚል ጥያቄ በሰው አእምሮ ውስጥ ሊነሳ ይችላል። ሆኖም እንዲህ ያለው ጥያቄ መልስ ሊሰጠው የሚገባው በክርስቶስ ተሥግዎ ላይ በተመሳሳይ የሰው አእምሮ 'እግዚአብሔር አምላክ ሆኖ እዴት ሰው ይሆናል?' በሚል ለሚያነሳው ጥያቄ መልስ በሚሰጥበት የቅዱስ ሥላሴ የመገለጥ አስተምህሮ ላይ መሰረት ተደርጎ መሆን አለበት እንጂ የእግዚአብሔር ቃልን እኛ እንዲልልን ወደምንፈልገው ሃሳብ ለጥጠን ለመውሰድ በመታገል መሆን አይገባውም ብዬ አምናለሁ። 2. ሌላው በእውነት ያዘንኩትና በእርሶ ደረጃ ሳይመለከቱት እንዴት ቀረ ብዬ ጥያቄ የፈጠረብኝ ጉዳይ የ ኤርምያስ 7:25 እይታዎ ነው። (ይህ ምናልባት በስህተት ገብቶ ይሆን?)። በዚህ ክፍል 'አባቶቻችሁ ከግብፅ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።' የሚል ሲሆን እዚህ ላይ የተገለፀው 'እየማለድሁ' የሚለው ሃሳብ በመልዕክቶ ትኩረት ከሰጡበት ምልጃ( Intercession) ጋር ፈፅሞ የማይገናኝ ነው። ይልቁንም በማለዳ ስለመነሳት(rising up early) የሚል ትርጓሜ ያለው ሆኖ እናገኘዋለን። 3. በመጨረሻ ሮሜ 8:34 ላይ ያለውን እና ሮሜ 8:26 ላይ ያሉትን ሃሳቦች የገለፁበትም መንገድ በሚገባ ቢያዩት መልካም ይሆናል። ይኸውም በሁለቱ ክፍሎች ላይ ሁለት የተለያዩ አማላጆች( ጌታ ኢየሱስና መንፈስ ቅድስ) እንደሆኑ አይነት አድርጎ መወሰድ አይኖርበትም። 2ቆሮ 3:18 ላይ በግልፅ እንደሚታየው ክርስቶስ(ወልድ) ራሱ 'ጌታ መንፈስ' ተብሎ መገለፁን እናያለን። ከዚህም በተጨማሪ ጌታ(ወልድ) መንፈስ ተብሎ የተገለፀባቸው ሌሎች ክፍሎች ያሉ መሆኑን እርስዎም እንደሚያውቁት አልጠራጠርም። ስለሆነም በኔ እምነት ጌታ ኢየሱስን በዘላለም መንፈስ ባለው ዘላለማዊ ክህነት በመንፈሳችን ለዘላለም እንደሚያማልድ ማመን ከእግዚአብሔር ያንሳል ማለት አይደለም። አንዳንዶች ወልድ ስጋ በመልበሱ ብቻ ጌትነቱን(አምላክነቱን) ክደው 'ፍጡር ብቻ ነው፣ አምላክ እንዴት ሰው ሊሆን ይችላል' ብለው እንደተሰናከሉበት አይነት ስህተት መሆኑ አይቀርም። ታውቆ የማያልቀውን ሚስጥራዊ የመለኮት አሠራር ከሰው ሃሳብ ጋር እንዲስማማ ለማድረግ በሚደረግ ጥረት እውነትን እንዳንጥል ልንጠነቀቅ ያስፈልገናል ብዬ በፅኑ አምናለሁ። እርሱ ፍፁም ሰው ምሉዕ አምላክ ነው። እርሱ የሰው ልጅ ነው፣ ደግሞም የእግዚአብሔር ልጅ ነው! "ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ ራሱን ለእግዚአብሔር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ ሕሊናችሁን ያነጻ ይሆን? ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት የዘላለምን ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ እርሱ የአዲስ ኪዳን መካከለኛ ነው።" (ዕብራውያን 9:14-15) በመጨረሻ የተወደዱና የተከበሩ መምህር በዚህ ግልፅነትና ድፍረት የተሰማኝን ላቀረብ ያበረታታኝ ምሁር መሆንዎንና ለመማማር እንጂ ተራ ክርክር ወይም መልዕክቱን ለማጣጣል በማሰብ እንደማላደርገው ይረዱኛል ብዬ ስለማምን ነው። አክባሪዎ ሰለሞን
@EthioUtube20
@EthioUtube20 6 ай бұрын
ተባረክ! የጨዋ ሰው ንግግር
@tamenehonja4943
@tamenehonja4943 2 ай бұрын
አቤት እንዴት ያለ ትህትና ነው በጣም ነው ደስ ያለኝ እግዚአብሔር ይባርክህ
@user-tg8ni8oh1p
@user-tg8ni8oh1p Жыл бұрын
የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።” - ሮሜ 8፥34
@amaredessie4596
@amaredessie4596 2 жыл бұрын
ምንም እንኳ በሀጢያትና በበደል የወደኩ እና የአፈርኩ ብሆንም የተዋህዶ ልጅ እንድሆን የአደረከኝ አምላክ ሆይ ተመስገን።እኛ ስንደክምና ስንዝል ቅዱስ ቃልህን እየመገቡ እንድንጠነክር እንድንጸና እንደነዚህ የአለ አባት የሰጠኸን አምላክ ሆይ ተመስገን።ውድ መምህራችን እኛ የተዋህዶ ልጆች እንወድሀለን ።እግዘብሔርን በሰላምና በፍቅር ይጠብቅልን ።እኛም ቃሉን ሰምተን ህይወትን እናገኝ ዘንድ እግዘብሔርን ይርዳን አሜን።
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@danielassefa7015
@danielassefa7015 2 жыл бұрын
በእርግጠኝነት እየቀለድክ መሆን አለበት
@fkrusirak7900
@fkrusirak7900 Жыл бұрын
​smesegnalhu
@Birtukanmelkamu-iu8ih
@Birtukanmelkamu-iu8ih Ай бұрын
Eweketo bayenoregeme yetewahido lege bemehona ekoralehe memeher egezebehar yetebekeh
@eliavcondesigners315
@eliavcondesigners315 2 жыл бұрын
"፤ ሰውም እንደሌለ አየ፥ ወደ እርሱ የሚማልድ እንደሌለ ተረዳ ተደነቀም፤ ስለዚህ የገዛ ክንዱ መድኃኒት አመጣለት፥ ጽድቁም አገዘው። " (ትንቢተ ኢሳይያስ 59: 16) "፤ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። " (ወደ ሮሜ ሰዎች 8: 34)
@addisnet21
@addisnet21 Жыл бұрын
ፕሮቴስቲንት ወንድሟቻችን እህቶቻን ዶክተር መምሀር ዘበነን ለማን ካላመናቹ ይሀው ነጮች ፖሰተሮቻቹውን ስሙ ሮሜ 8:34 በትክክል (interceding for us ) ምን 💁‍♂️ማለት እንድሆነ:: ሮሜ 8:34 👇ስለምልጃ አያወራም :: kzfaq.info/get/bejne/iuCoidml27mlqY0.html
@meheretkokeb9415
@meheretkokeb9415 2 жыл бұрын
ትክክለኛ ቃል ለማስተማር ሞክር ።የቃሉ ባለቤት እግዚአብሔር ነው ዛሬም ነገም ያማልዳል በደሙ ታርቀናል። እስቲ ሕዝቡን ለህንዳዊ ለአቦ ለግሪክ ለ መቶ አለቃ ከሚሰግድ እግዚአብሔር ን ከሚያስቀና ብታስተምር ይሻላል።
@simonsikle4739
@simonsikle4739 2 жыл бұрын
“እናንተ ሕግ አዋቂዎች፥ የእውቀትን መክፈቻ ስለ ወሰዳችሁ፥ ወዮላችሁ ራሳችሁ አልገባችሁም የሚገቡትንም ከለከላችሁ።” - ሉቃስ 11፥52
@lulsegedlemalulsegedlema9114
@lulsegedlemalulsegedlema9114 2 жыл бұрын
ህግ አዋቂዎችና ሰሪዎች ይለያያሉ ኢየሱስ ያላቸው በዘመኑ ለነበሩ ልክ እንዳንተና እንደመሰሎችህ ላሉ ሰዎች ናቸው ህግንስ የሰጠን እርሱ እግዚአብሔር ነው
@hanabogale286
@hanabogale286 2 жыл бұрын
ወይ ጉድ ግልጽና ግልጽ አድርጎ እያስተማረ ምንድ ነው ግራ መመለስ??እውነትን ከመቃወም ይሰውረን!!!!!
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 жыл бұрын
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@addisnet21
@addisnet21 2 жыл бұрын
@@lulsegedlemalulsegedlema9114 🛑ጥቅስ ነፃ ነው ብለህ ዝም ብለህ እየመዘዝክ ስው ላይ አትለጥፍ ሚስኪን ጼንጤ: መፅሐፍን ቁጭ ብለህ አንብብ መጀመርያ::
@tadesebelay4522
@tadesebelay4522 Жыл бұрын
Yes they are leading the people to hell.
@MesfinAdane-r7o
@MesfinAdane-r7o 27 күн бұрын
መምህር ቃለ ህይወት ያሰማልን ንቁ መናፈቃን
@fategere2926
@fategere2926 2 жыл бұрын
ማእርግህና የምታስተምረው ትምህርት በፍጹም ኣይገናኝም፡ ብዙ ግዜ ሰምቼሃልሁ ግን ኣንድም ቀን ትክክለኛ የእ/ር ስታስተምር ኣልሰማሁም፡ ባንተ ላይ የማየው እልሀኝነትና የእውነት ቃል ማጣመም ብቻ ነው፡ እኔ የምመክርህ ራስህን ለመንፈስ ቅፉስ ኣስገዛ ምክንያቱ ወደ እውነት ሁሉ የሚመራው መንፈስ ቅዱስ ብቻ ስለሆነ፡ መናፍቅ ስትል ሁሌ እሰማሃልሁ ግን ደግሞ መናፍቅነት ያለው ኣንተ ነህ፡ እ/ር ይርዳህ፡
@beunique5993
@beunique5993 2 жыл бұрын
ሰሞኑን ይሄን ትምህርት ጨምሮ በጣም በጣም ደስ በሚሉ ርዕሶች ላይ ትምህርት እየሰጡ ስለሆነ መምህር ዘበነ ሳላመሰግኖት አላልፍም!!! ምክንያቱም በአሁን ሰዓት ምንፍቅና እጅጉን እየተንሰራፋ ነውና እነዚህ ትምህርቶች ያሉትን ያጸናሉ፤ ባለማወቅ የሔዱትን ደሞ ይመልሳል ብዬ አምናለሁ!! እና እንደዚህ ጊዜውን የዋጁ ትምህርቶች ይሰጡ በደንብ እላለሁ!! እግዚአብሔር ረጅም እድሜ እና ጤና ይስጥልን እወድዎታለሁ!! አከብርዎታለሁ!! አሁንም ጸጋውን ያብዛልዎት!!😍😍
@SirakFikre
@SirakFikre 16 күн бұрын
JESUS CHRIST is the light the way and the TRUTH, you can't teach the truth without The TRUTH, JESUS CHRIST and The Spirit of God.
@seblemindaye2910
@seblemindaye2910 11 ай бұрын
እየሱስም አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው።ሉቃስ 23:34
@alembeyene7552
@alembeyene7552 2 жыл бұрын
ውድ የተዋእዶ እንቁ መምህራችን አባታችን እንኳን ደናመጡ በዚህች ውድ በሆነች በተዋእዶ እምነት ያፅናን አሜን ስለማይነገር ስጦታውና ቃሉ እግዚአብሔር ይመስገን አሜን
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@selamayeleayele4107
@selamayeleayele4107 2 жыл бұрын
@@awebesmile316 ች
@meseretshemenabute5491
@meseretshemenabute5491 2 жыл бұрын
አሜን አሜን 🤲🤲🤲🙏🙏🙏🙏
@hanabogale286
@hanabogale286 2 жыл бұрын
@@awebesmile316 ይህን ቁልጭ ብሎ ተቀምጦ መለየት ያቃተን እኛ ነን፣መኮነን የሚለውን ፍቹን የማያቅ ሰው ነው የሚስትበት፣
@ermiyasene1443
@ermiyasene1443 2 жыл бұрын
ለምን ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ : ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ መሆኑን መካድ ለምን አስፈለገ ? ለኣማላጅነቱ የበዛ ማስረጃዎች አሉ ፥ ከብዞዎች በጥቂቱ ወደ ዕብራውያን 07 24 እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤ 25 ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል። 1ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ 2 ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡5 5 አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤ 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች, ምዕራፍ 15 : 21 ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና።
@meronwoldeyes2623
@meronwoldeyes2623 2 жыл бұрын
ወዶና ፈቅዶ ለዝህ ሰአት ያደረሰን የድንግል ማርያም ልጂ ልኡል እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይግባው እንደተለመደው ተመን የልለውን የህይወታችንን ምግብ ይዘው እንኳንም በሰላም መጡልን እርሷን የሰጠን በርሷላ አድሮ ቀጥተኛውን መንገድ እንድንጏዝ የረዳን አምላክ ስሙ ይክበር ይመስገን አሜን
@newayii9347
@newayii9347 2 жыл бұрын
Amen 🙏
@user-so4cm1fu7t
@user-so4cm1fu7t 2 жыл бұрын
አሜን አሜን አሜን
@user-zw9mm2kb1i
@user-zw9mm2kb1i 2 жыл бұрын
አሜን አሜን አሜን
@temesgenkassahun3189
@temesgenkassahun3189 2 жыл бұрын
አሜን
@asres2602
@asres2602 2 жыл бұрын
አሜን አሜን አሜን
@wadakesete5063
@wadakesete5063 2 жыл бұрын
“ስለዚህ ስለ እነርሱ እየማለደ ሁል ጊዜ በሕይወት ስለሚኖር፣ በእርሱ በኩል ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።” - ዕብራውያን 7፥25 (አዲሱ መ.ት)
@Kaleab1265
@Kaleab1265 Жыл бұрын
ትንቢተ ኤርሚያስ 7:25 = እግዚአብሔር ይማልዳል ወደ ሮሜ ሰዋች 8:27 = መንፈስቅዱስ ይማልዳል ወደ ሮሜ ሰዋች 8:34= እየሱስ ይማልዳል
@SamrawitFikir-sj5ez
@SamrawitFikir-sj5ez 2 ай бұрын
መልሱን እኮ ዝቅ ብለህ አንብብ ትገኛለህ
@overrolbeta2689
@overrolbeta2689 2 жыл бұрын
ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል ነዉ ከዘመናት በፊት የነበረ አሁንም የሚኖረዉ ለዘላልምም የሚኖረዉ አዉነተኛ የሰዉ ልጆች ትክክለኛ አማላጅ እርሱ ብቻ ነዉ በዮሐንስ ወነጌል ‹‹የሚፈርዳችሁ እኔ ሳይሆን የሰማችሁት ቃሉ ራሱ ይፈርዳችኋል›› ይላል፡፡ እኛ እንኳን መጽሐፍ ቅዱሳችንን ባናነብም እንኳን በአዕምሮ ህግ ብዙ ነገሮች ይታወቃሉ ኃጢአት የሚባለዉ የሰዉ ልጅ መንፈሳዊ በሽታ የሚወገደዉ ደም ስፈስ ብቻ መሆኑ ግልጽ ነዉ፡፡ ደሙ የሚፈሰው እንስሳ አይነት ምንም እንከን የለለበት ሆኖ ስገኝ ብቻ ነዉ ያም ሆኖ የሰዎችን ኅሊና ፈጽሞ ልያነፃዉ አይችልም ነበር ከዘመናት በፊት በአብ ዘንድ ቃል የነበረዉ ሥጋን ለብሶ በድንግል ማርያም ዉስጥ የገባዉ፣የተወለደዉ ምክኒያት ሲኖር እንጅ ያለምክንያት አልተወለደም በሥጋ!! እግዚአብሔር ወልድ ሥጋ ለብሶ ለአለማችን ባይገለጥ ኖሮ አለምን ከአብ ጋር ማን ያስታርቅ ነበር? የወደደን እና ያፈቀረን በገዛ ደሙ ከኃጢአታችን ያተቤን ታላቅ ልቀ-ካህን በሰማይ በእግዚአብሔር ቀኝ ስላለልን ጌታ ይባረክ፡፡ ክርስቶስ ከነቢያቶች ከሐዋርያቶች ከአባቶች ከመላዕክትም በላይ ነዉ ‹‹የታረደዉ የእግዚአብሔር በግ ሰዎችን ከነገድ ፣ከቋንቋ ከሕዝብ ዋጅቶ ለእግዚአብሔር ምንግስት ካህናት ይሆኑ ዘንድ መርጧል›› ማርያም አማላጅ ናት ካላችኋት አማላጅ የሚሆን አካል መሞት አለበት ደሙን ማፍሰስ አለበት መቀበር ከተቀበረበት መነሣት አለበት፡፡ ‹‹የሞተዉ ይልቁንስ ከሙታን የተነሣዉ›› ሲል ምን ማለት እንደሆነ ለማን እንደሞተ ለምን እንደሞተ ማሰላሰል ይጠይቃል፡፡ ሰዎች በማን በኩል ነዉ ወደ አብ የሚመጡት ‹‹እዉነት ፣ሕይወት፣መንገድ›› እነዚህን ሦስቱን ነገሮች በደንብ መረዳት ይጠበቅብናል፡፡ አለዚያ ገደል እየገባን መሆኑ ያለ ጥርጥር ግልጽ ነዉ!!፡፡ ማርያም እያማለደች ሰሰዎችን ወደ ማን ታቀርባለች ‹‹እርሱ የሚላችሁን አድርጉ›› ያለችዉ ለምን ይመስላችኋል? እንደሚታወቀዉ ወገኖቼ የሰዉ ልጅ በኃጢአት ምክኒያት ከወደቀበት ግዜ አንስቶ ብዙ አባቶች ብዙ ካህናት ሊቀ-ካህናት በክህንነታቸዉ አገልግሎት ሰዎችን እግዚአብሔር ወደ ራሱ ለማቅረብ ይፈልግ ነበር ሥጋ ራሱ ደካማ ከመሆኑ የተነሣ የህግ ሥርዓትን በፍጹም ልያከናዉን አልቻለም ወደ ቅድስተ-ቅዱሳን የሚገቡ ልቀ-ካህናት የተባሉት እንኳን ለራሳቸዉ መስዋዕት ሳይዙ አይገቡም ነበር ብዙ የኩነኔ አገልግሎት ነበራቸዉ ገመድ በእግሮቻቸዉ ታስሮ ከሞተ ተጎትቶ ይወጣል እየተባለ የአበሳ መስዋዕት እያቀረቡ እንኳን ሰዎችን ፍጹም ሊያደርጉ አልቻሉም ሙሴኮ በአለቱ ሰንጣቃ ዉስጥ ሆኖ የእግዚአብሔርን ኅልዉና የተመለከተዉ ዛሬ ላይ አለቱ ክርስቶስ መሆኑን ነዉ የሚገልጸዉ፡፡ ሙሴ በአለቱ ስንጥቅ ውስት ባይደበቅ ኖሮ ይሞታል እግዚአብሔር አይቶ ማንም ልድን እና በሕይወት ልኖር አይችልም፡፡ ዛሬ ወደ ክርስቶስ የሚመጡት እንደዚሁ ከእግዝአብሔር ቁጣ ያመልጣሉ ስለዚህ ሕያዋን ሆነን ሳለን በክርስቶስ ኢየሱስ ምህረት ባለጠግነት ራሳችን ለእግዚአብሔር ምንግስት እንድናዘጋጅ እግዚአብሔር ወስኖ ልጁን ወደ አለም ልኮታል ‹‹የሚወደዉ ልጄ እርሱ ነዉ እርሱን ስሙት›› የሚል ድምጽ የመጣዉ ስለ ክርስቶስ ነዉ፡፡
@bosenagashu1673
@bosenagashu1673 2 жыл бұрын
እንደው ጌታዬ የኔ እድሜ ረዥም ከሆነ ለመምህራኖቼ ከፋፍለህ ስጥልኝ 🤲🏿😢እግዚአብሔር ይመስገን እናንተን ስለሰጠን 🤲🏿
@merondejene6373
@merondejene6373 2 жыл бұрын
😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂
@adamtadesse9239
@adamtadesse9239 Жыл бұрын
ጅሎ ጅላጅሎ ጅላንፎ
@user-js3et4wj7g
@user-js3et4wj7g 2 жыл бұрын
አሜን መምህር ጸጋውን ሞገሱን ያብዛሎት ልዑል እግዚአብሔር የኛንም አይነ ልቦናችንን ያብራልን 👏👏👏
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@hanabogale286
@hanabogale286 2 жыл бұрын
@@awebesmile316 ነገረህ እኮ የሦስቱን የአብ የወልድ ና የመንፈስ ቅዱስን ጥቅሶች
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
@@hanabogale286 yene ehit yetsafkutin mejemeriya anbibi
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
@@hanabogale286 memaled yetebalew Zebene endemilew "milja" sayhon betewat "early morning" malet new; yene ehit biblishin awtitesh anbibi Egzr yiredashal
@hanabogale286
@hanabogale286 2 жыл бұрын
@@awebesmile316ግዕዝ ብታውቅ እንዲህ አትመልስም ነበር
@kebededoboch3115
@kebededoboch3115 2 жыл бұрын
“የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።” - ሮሜ 8፥34
@addisnet21
@addisnet21 Жыл бұрын
ፕሮቴስቲንት ወንድሟቻችን እህቶቻን ዶክተር መምሀር ዘበነን ለማን ካላመናቹ ይሀው ነጮች ፖሰተሮቻቹውን ስሙ ሮሜ 8:34 በትክክል (interceding for us ) ምን 💁‍♂️ማለት እንድሆነ:: ሮሜ 8:34 👇ስለምልጃ አያወራም :: kzfaq.info/get/bejne/iuCoidml27mlqY0.html
@saramikael3280
@saramikael3280 Жыл бұрын
@@addisnet21 ዘበነን ወይንም ነጩን አይደለም የእግዚአብሔርን ቃል ግን አምናለሁ ።
@user-vo2ly8zz1b
@user-vo2ly8zz1b Жыл бұрын
እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኛዎች ነን ከእግዚአብሔር ጋራ ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን። 2ኛ ቆሮንጦስ 5:20
@sisaybekele3798
@sisaybekele3798 Жыл бұрын
2gna qorontos 9;14 yamilawus mn yimaslihal
@Sewe_mindenew
@Sewe_mindenew Жыл бұрын
@@addisnet21Thank you for sharing !I agree with the pastor “Most people think that he makes intercession to God but He is making intercession between you and your enemy on earth not with God!”
@user-yg7cl6ps2t
@user-yg7cl6ps2t 24 күн бұрын
መምህር እድሜና ጤና ይስጦት
@zekariasdemisedemise9028
@zekariasdemisedemise9028 2 жыл бұрын
“የጠቢብ ዓይኖች በራሱ ላይ ናቸው፥ ሰነፍ ግን በጨለማ ይሄዳል...።” - መክብብ 2፥14 ዓይንህን ወደ ሌላ ከማየት አንተ ራስህን ተመልከት ፈትሽ።"በክርስቶስ ኢየሱስ ብቻ ሰው ይድናል"ሰው አያድንም።ኦሮቶዶክስነት ፕሮቶስታትነት ካቶሊክነት አያድንም።" ኢየሱስክርስቶስ አምላክ ነው ጌታ ነው አዳኝ ነው።
@lulsegedlemalulsegedlema9114
@lulsegedlemalulsegedlema9114 2 жыл бұрын
ኢየሱስን እንድታውቅ ያደረገህ ማነው አለማዊነት አይደለም የመዳን መንገዱን ማን አሳየህ የጠቀስካቸው ስሞች ናቸው መዳን በማንም የለም በኢየሱስ ነው ግን ወንድሜ በመድሀኒትም ማለቴ በፓርስታሞንም ይዳናል እኮ ወንድሜ አዳኜ ነው ብለህ አታመልከውም ስላዳነህ እሱ ነው ያዳነኝ ብለህ ትመሰክራለህ ሰው ያድናል የቅዱሳን ሀዋርያት ያድኑ ነበር ግን የኢየሱስ ማዳን ይለያል በስጋም በነብስም ያድነናል የሲኦልም የገነትም መክፈቻ በእጁ ነው
@ChristianMetaphysician
@ChristianMetaphysician 2 жыл бұрын
orthodox protestat catholic tekawmachihu behala ketefu behala endet new eyesusn mamlek michalew
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 жыл бұрын
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@kenasadereje144
@kenasadereje144 2 жыл бұрын
1ኛ የዮሐንስ መልእክት 2፥1 ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ #ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
@mintetsion-by1xg
@mintetsion-by1xg Жыл бұрын
Eyesus tebeka new ewnet new! Gin ye ewnet teneka new! Sirahn astezazno ayakerbim. Endesirah yikeflhal!!
@KiyatTube
@KiyatTube 2 жыл бұрын
ስለዚህ ስለ እነርሱ እየማለደ ሁል ጊዜ በሕይወት ስለሚኖር፣ በእርሱ በኩል ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል። - ዕብራውያን 7፥25
@user-vo2ly8zz1b
@user-vo2ly8zz1b Жыл бұрын
ራሳቸውም ስለ እናንተ ሲያማልዱ፥በእናንተ ላይ ከሚሆነው ከሚበልጠው ከእግዚአብሔር ጸጋ የተነሣ ይናፍቋችኋል። 2ኛ ቆሮንቶስ 9:14
@trngotrngo669
@trngotrngo669 2 жыл бұрын
መምህር ቃለህይወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛሎት።የልባቸውን ብረሀንይክፈትላቸው ልብካላየ አይን አያይም።እኛንም በተዋህዶ ያፅናን አሜን
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@tigistshibashejaber3808
@tigistshibashejaber3808 2 жыл бұрын
አየሱስ ጌታ ነው 🙏
@user-md5xj3od6f
@user-md5xj3od6f Жыл бұрын
እውነት ነው
@AbayMerkeb-d2l
@AbayMerkeb-d2l 19 күн бұрын
ቃሎት ያሰማልን 👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
@YibeltalMekete
@YibeltalMekete Жыл бұрын
አባቴ የእርሰዎት ቅዱስ ት/ት እያለ በእውቀት እንጥለቀለቃለን ረጅም እድሜ የስጥዎት ፡፡
@derefer6509
@derefer6509 2 жыл бұрын
“አሁን ግን በሚሻል ተስፋ ቃል በተመሠረተ በሚሻል ኪዳን ደግሞ መካከለኛ እንደሚሆን በዚያ ልክ እጅግ የሚሻል አገልግሎት አግኝቶአል።” - ዕብራውያን 8፥6
@addisnet21
@addisnet21 2 жыл бұрын
ዕብራውያን 8:6 መካከለኛ እንጂ አማላጅ አይልም:: መካከለኛ የሚለውን ቃል አማላጅ ብለሽ ወይንም ብለህ አታንቢ:: ጼንጤዎች መፅሐፉ ውስጥ የራሳቸውን አስተሳስብ እየጨመራቹ አታንብ:
@itsraeyy
@itsraeyy 2 жыл бұрын
@@addisnet21 mekakelegna malet eko amalaj malet nw.. esti be orginal yetetsafewn greek eyut. Be english intercede yemil kal nw yetetekemew ya malet demo mekakelegna weys astaraki malet nw . Read with an open mind
@addisnet21
@addisnet21 2 жыл бұрын
@@itsraeyy ✅Rome 8:34- it is not taking about እየሱስ is አማላጅ - Rome 8:34 - is taking all about እየሱስ is ፈራጅ/VITO በራሱ ስልጣን የሚወስን... 👉It is proven contextually based on Bible 👉it is proven grammatically based on Bible 👉it is proven historically based on history Detail as follow…. ************Point one******************* ✅It is proven contextually, based on Bible If you start reading from Rome 8:33 you will understand what Paul is talking about. Paul making his point by question and answer - he ask and he answered it himself. ✅👉He start from Rome 3-33 እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው ? you see he is asking now let’s go the read the next one ኳናኝ. ✅👉 የሚኰንንስ ማን ነው ? ብሏ ነው የጠየቀው እንጂ 👉የሚማልድ ማነው? ብሏ አልጠየቅም:: 💁‍♂️He is not talking about አማላጅ then… ************Point two********************** ✅ሮሜ 8:34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉[የሚፈርደው] ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። You see [የሚፈርደው ] እንጂ "የሚማልደው" የሚለው ቃል ከPaul ሀሳብ ወይም ጥያቄ ጋር አይሔድም :: አማላጅ የሚለውን ቃል ስዎች ናቸው የጨመሩት:: let’s look king James verse of the Bible ✅👉Rome 8:34 Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh [intercession] for us. So let’s look at the meaning of 👉{intercession} 👉 The meaning of intercession as follow dictionaryዶትcom ግብእና እየው 💁‍♂️1- An interposing or pleading on behalf of another person. 🤦‍♂️2- A prayer to God on behalf of another. 💁‍♂️3- Roman History. the interposing of a veto, as by a tribune.✅ So based ✅አየህ ቃሉ በሮም ዘመን በራሱ ስልጥን የሚፈርድ ፈራጅ (VITO) ማለት ነው: ሌላው ቃል አሁን አሁን እየተገልበጠ እና እየተጭመረ ነው የመጣው ስለዚ ትክክለኛው ትርጉም 💁‍♂️ ከመፅሐፍ contextual ጋር እና 💁‍♂️ከፁሁፉ Grammar/ግራመር ጋር 💁‍♂️ከመፅሐፍ ታሪካዊ ግዜ ጋር የሚሔደው የRoman history ትርጉም ነው VITO የሚወስን የሚፈርድ እንጂ ሊላ አካልን የሚለምን አይደለም:
@itsraeyy
@itsraeyy 2 жыл бұрын
@@addisnet21 i have seen.this exact thing over and over . Here is the answer The newtastament isnt written in Romans so using Romans culuture and definition to the scripture is a fallacy it doesn't apply. Paul used Greek and the exact word he used is ἐντυγχάνει meaning To chance upon, i.e., (by implication) confer with; by extension to entreat (in favor or against) Thats the exact definition of mamaled. If you deny this then you are denying the whole bible. Read it again with an open mind and i suggest you read or watch videos on how christ intercedes on our behalf. I'll pray for you to.find the truth
@addisnet21
@addisnet21 2 жыл бұрын
በደንብ እንብብ እሱኪ አሁን ከጠቀስከው ጥቅስ ዝቅ ብለህ አንብብ? መልሱ እዛው አለልህ እየዘለላቹ ስለምታነቡ ነው እውነተኛ እየሱስን ያላወቃችውት- ✅👉ማሰረጃ - እየሱስ ክርስቶስ ካህን ነው ግን የክህነቱን ስራ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ ፈፅሟል አይደጋግምም ✅ህብራውያን-9:12 የዘላለም ቤዛነት አግኝቶ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ቅድስት በገዛ ደሙ ገባ እንጂ በፍየሎችና በጥጆች ደም አይደለም:: 💁‍♂️✅ህብራውያን 9-25 ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም:: ✅ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም✅
@yhdegateklu5430
@yhdegateklu5430 2 жыл бұрын
“ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።” - ኢሳይያስ 53፥12
@k-dramatrailer375
@k-dramatrailer375 2 жыл бұрын
yhenenm bemeskel lay tefetseme sil abkitual
@efrataasegid1066
@efrataasegid1066 2 жыл бұрын
አነጴጥሮስ የተናገሩት ከሙታን ከተነሳ በኋላ መንፈስ ቅዱስ በወረደባቸው ጊዜ ፈርቶ የካደው ጴጥሮስ በድፍረት የተናገረው ቢያበቃ ኖሮ ባልተናገረ ነበር ።ከተረት ተረት ፈቀቅ ብትሉ ይሻላል።
@abrhammogga5041
@abrhammogga5041 2 жыл бұрын
Initially wrong premises like 2+3=25😔
@ahadutech1519
@ahadutech1519 2 жыл бұрын
ይሄ ቃል በ ጥንታዊ ቤተክርስቲያኖች በ ካቶሊክ እና ኦርቶዶክስ መፅሐፍ ወቅዱስ ላይ ማለደ አይደለም ሚለው ተሰጠ ነው ሚለው።
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 жыл бұрын
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@ayo19874
@ayo19874 5 күн бұрын
ኢየሱስ ፍፁም ሰው(ልያማልድ የቻለው) ፍፁም አምላክ(ይመለካል)።
@seblemindaye2910
@seblemindaye2910 11 ай бұрын
ጌታም ስምኦን ሆይ አነሆ ሰይጣን አንደ ስንዴ ሊያበጥራችሁ ለመነ አኔ ግን አምነትህ አንዴይጠፍ ስለ አንተ አማለድሁ አንተም በተመለስህ ጌዜ ወንድሞችህን አፅና አለ።ሉቃስ 22:31-32
@user-sx3ty5hy2b
@user-sx3ty5hy2b 3 ай бұрын
ፍቅር አባት ነወት ቃለሂወት ያሰማልን
@kebededoboch3115
@kebededoboch3115 2 жыл бұрын
"እንዲሁ #ኢየሱስ ለሚሻል ኪዳን ዋስ ሆኖአል።እነርሱም እንዳይኖሩ ሞት ስለ ከለከላቸው ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤ ስለ እነርሱም #ሊያማልድ #ዘወትር #በሕይወት #ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር
@Birukteck
@Birukteck Жыл бұрын
ወደ ሮሜ ሰዎች 8 + 38፣ 39 ሞት ቢሆን፥ ሕይወትም ቢሆን፥ መላእክትም ቢሆኑ፥ ግዛትም ቢሆን፥ ያለውም ቢሆን፥ የሚመጣውም ቢሆን፥ ኃይላትም ቢሆኑ፥ ከፍታም ቢሆን፥ ዝቅታም ቢሆን፥ ልዩ ፍጥረትም ቢሆን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ካለ ከእግዚአብሔር ፍቅር ሊለየን እንዳይችል ተረድቼአለሁ።
@-dagidag6184
@-dagidag6184 Жыл бұрын
መፅሀፍ ቅዱስ እንዲመችህ አድርገህ አጣመህ የምትተረጉመው ተራ መፅሀፍ አይደለም...ሲጀመር አንተ እንደምትለው ቢሆን እንኳን "ኮነነ" ማለት "ፈረደ" የሆነው የትኛው መዝገበ ቃል ላይ ነው ?....እውነቱን እያወቅህ የምታሳስት ሰው ነህ.
@user-tz5oc9gr3i
@user-tz5oc9gr3i 2 жыл бұрын
ስለትምህርቱ ያምላካችን የመድሃኒታችን ስሙ የተመሰገነ ይሁን መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን ያገልግሎት ዘመንኦን የሚወዳት ድንግል ማርያም ትባርክልኦት የማርያምን ስም ሲጠሩ ልቤ በአሴት ትሞላለች በእምነት የምንነቃ ያድርገን!
@makiyebabi9573
@makiyebabi9573 2 жыл бұрын
Yesun timhrt tayiwuna kidmeya kalun anbibi ye hiwot guday eko nw kalu min yilali?
@user-tz5oc9gr3i
@user-tz5oc9gr3i 2 жыл бұрын
@@makiyebabi9573 ሎቱ ስብአት ቃሉ ምን እንደሚል አውቃለው አንተ የማይሆን መንገድ እየኤድ ስለሆነ እመብርሃን መንገድህን ታሳይክ ልብ ካለክ ልብ በል ኦርቶዶክ ትክክል ካልሆነች አንተ ነብይ ብለክ የምትከተለው ሰው ትክክል ነው ምትለው የሃሰት መንገድ እየኤድክ ያለከው አንተ ነክ ወንድሜ ስለኔ አትጨነቅ እምነቴን ጠንቅቄ አውቃለው
@israelejigu7006
@israelejigu7006 2 жыл бұрын
“ሰውም እንደሌለ አየ፥ ወደ እርሱ የሚማልድ እንደሌለ ተረዳ ተደነቀም፤ ስለዚህ የገዛ ክንዱ መድኃኒት አመጣለት፥ ጽድቁም አገዘው።” - ኢሳይያስ 59፥16 ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ እኛ ሀጢአት በደል ወደ ምድር መጣ ሰዉ ሆነ ስጋን ለበሰ የእኛን ሀጢአት ይዞ በመስቀል ሞተ ደሙን አፈሰሰ “በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።” - ዮሐንስ 3፥36 “ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።” - 1ኛ ዮሐንስ 2፥1
@israelejigu7006
@israelejigu7006 2 жыл бұрын
“እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤” - ሮሜ 8፥26 ይሄ ቃል ወንድሜ ቃሉ እራሱ ያብራራልሀል እ/ር አይኖችህን ያብራልህ ማንም ሰዉ ሌላዉ ይቅር የአባትና የልጅ ንግግር ሳይሆን ስለ ወገኑ ስለ ወንድሙ ስለ ሀገሩ ስለ ሰላም ደስታ ስለ ፍቅር ማንም በራሱ አይፀልይም ነገር ግን በዉስጣችን ያለዉ ያ መንፈስ በማይነገር መቃተት ይማልዳል ያፀልየናል ወደ ሙላቱ እንድንሄድ ክብሩን እንድናይ በፍቅሩ እንድንያዝ ያደርገናል ለዛም ነዉ.... “ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።” - ሐዋርያት 1፥8 መንፈስ ቅዱስን መቀበል እንዳለባቸዉ ነገራቸዉ
@negateklenetwon1013
@negateklenetwon1013 Жыл бұрын
አማላጅ ምትለው ቃል በጣም በጣም አግዛለች ምን ማለት ነው በሚለው ግን ዝም ነው የተባለው በዚህ በኩል ለመሄድ የኢየሱስ ክርስቶስ (የብሩኩ ልጅ እናም የባሕርይ አምላክ ) ን መለኮታዊነት ተቀብሎ ይህነን ክብር እና ሕርይ በቃላትና በትርጉም ብልጠት አውርዶት ከዕጆቹ ሥራዎች ጋራ ማስተካከል ስድብ ነው ጌታ በከሳሾቹ ፊት የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ሲል ሳለ ራሱን ከኃያሉ ፈጣሪ ጋራ እኩል አደረገ ብሎ ልብሱን ቀደደ ቀያፋ ፣ዛሬስ አምካክነቱን የተቀበልነውን ጌታ ከማን ጋር ነው ኢያስተካከልን ያለነው?
@keifa7569
@keifa7569 2 жыл бұрын
“ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም 👉ማለደ👈።” - ኢሳይያስ 53:12
@keifa7569
@keifa7569 2 жыл бұрын
“Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh 👉intercession👈 for us.” - Romans 8:34 (KJV)
@keifa7569
@keifa7569 2 жыл бұрын
“Therefore will I divide him a portion with the great, and he shall divide the spoil with the strong; because he hath poured out his soul unto death: and he was numbered with the transgressors; and he bare the sin of many, and made 👉intercession👈 for the transgressors.” - Isaiah 53:12 (KJV)
@keifa7569
@keifa7569 2 жыл бұрын
“አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው 👉መካከለኛው👈 ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤” - 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5
@keifa7569
@keifa7569 2 жыл бұрын
“ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት የዘላለምን ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ እርሱ የአዲስ ኪዳን 👉መካከለኛ👈 ነው።” - ዕብራውያን 9፥15
@keifa7569
@keifa7569 2 жыл бұрын
“የአዲስም ኪዳን 👉መካከለኛ👈 ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ፥ ከአቤልም ደም ይልቅ የሚሻለውን ወደሚናገር ወደ መርጨት ደም ደርሳችኋል።” - ዕብራውያን 12፥24
@user-fj2bp8ci7x
@user-fj2bp8ci7x 2 жыл бұрын
ቄስስ እኔን የሚገርገመኝ ክርስቲያን ነን ብለው እየሱስ ይማልዳል አይፈርድም ይላሉ አረቧ ሙስሊም ግን በፍርድ ጊዜ የሚፈርደው እየሱስ ነው አለችኝ ታዲያ ለምን አታምኑበትም ስላት የአላህ መልእክተኛ ነው በመልክተኛ አናምንም ስሉኝ ታዲያ መልእክተኛ እኮ ብዙ አሉ ኤሊያስ ዳኒኤል ብዙ አሉ ግን ለምን እየሱስ ስላቸው ግድ ነው እየሱስ ሊፈርድ ይመጣን ብለው ቁጭ በነገራችን ላይ እየተከራከርነ ነው ተሰብስበው
@user-jz6um2qq4n
@user-jz6um2qq4n 2 жыл бұрын
ትክክል የእኔዋው ያው ሆናብኛለች እኔማ መልክተኛ እንዴት ይፈርዳል አልኳት አላህ ሁሉን ማድረግ ይችላል አለችኝ የሚገርመኝ ነገረ ግን ሤትየዋ ሢያማት በርጭቆ ውሀ ታደርግና ንፁህና ፃድቅ የሆንክ ኢሳ በስምክ ጠጥቼ አፈውሰኝ ዘንድ እርዳኝ ብላ ትጠጣለች አምላክነቱን አታምንም መፃፍ ቅዱስ ግን በአረብኛ ሞባይሏላይ አለ የምፈልገው አንድ ነገር አለ ትላለች ምን እንደሆነ ግን አላቅም በጣም ታነባለች 🤔🤔
@mebtuabebe8428
@mebtuabebe8428 Жыл бұрын
መምህር ዘበነ ሆይ፦ እነሆ አንድ ጴንጤ፥ መናፍቅ የተባለ ሰው፦ እኔ የዳንኩት፥ የጸደቅኩት እና የዘላለምን ህይወት ያገኘሁት የሚከተለውን አምኜና ፈጽሜ ነው እያለ ቢናገር በእውነት ይህ ሰው አልዳነ ይሆን፦ 1. የእርሱ ወደሆነው መጣ፥ የገዛ ወገኖቹም አልተቀበሉትም። ለተቀበሉት ሁሉ ግን በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ስልጣንን ሰጣቸው። እነሱም ከእግዚአብሔር ተወለዱ እንጂ ከደም ወይም ከሥጋ ፈቃድ ወይም ከወንድ ፈቃድ አልተወለደለዱም። ዮሐ 1፥12-13። በዚህ ቃል መሰረት ጌታን ተቀበልኩ፤ በስሙ አመንኩ። 2. በአፍህም በልብህም ሆኖ ቃሉ ቀርቦልሃል፤ ይህም የምንሰብከው የእምነት ቃል ነው። ኢየሱስ ጌታ እንደሆነ በአፍህ ብትመሰክር፥ እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳነሳው በልብህ ብታምን ትድናለህና፤ ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና፤ በአፉም መስክሮ ይድናልና። ሮሜ 10፥8-10። ስለዚህ እኔም በልቤ እግዚአብሔር ኢየሱስን ከሙታን እንዳነሳው አመንኩ፤ ኢየሱስ ጌታ ነው ብዬ ዘወትር እየመሰከርኩ ነኝ። 3. ነገር ግን ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እርሱ ክርስቶስ እንደሆነ ታምኑ ዘንድ፥ አምናችሁም በስሙ ህይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፏል። ዮሐ 20፥31። ስለዚህ እኔም ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እርሱ ክርስቶስ ነው ብዬ አመንኩ። 4. ሰው ከውሃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግስት ሊገባ አይችልም። ዮሐ 3፥5። ስለዚህ እኔም ተጠመኩ፥ መንፈስ ቅዱስ ተሞላሁ። እንግዲህ ከላይ የተገለጸው ለመዳን በቂ ካይደለ እንደ ጥሩ መካሪ ለመዳን ምን ማድረግ እንዳለበት ምክርህን ጻፍልን። እያንዳንዱን ማድረግ የሚገባውን ከመጽሐፍ ቅዱስ እየጠቀስክ "ትድን ዘንድ እንዲህ አድርግ ተብሎ ተጽፏልና እንዲህ አድርግ" ብለህ ጻፍልን። በምትነግረን መንገድ የዳኑትንም ከመጽሐፍ ቅዱስ ጠቅሰህ አስረዳ። ንገረን ለመዳን ምን ማድረግ እንደሚገባ።
@addisalemayele7976
@addisalemayele7976 2 жыл бұрын
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን ጸጋውን ሞገሱን ያብዛሎት ልዑል እግዚአብሔር የኛንም አይነ ልቦናችንን ያብራልን የጠፉትን የድንግል ማርያም ልጅ ወደቤቱ ይመልሳቸው የተማርነውን በልቦናችን ያሳድርብን አሜን ።
@meserettemesgen333
@meserettemesgen333 2 жыл бұрын
አየስስ አብ መሆን ታምናለሕወይ
@helenzekariyas7389
@helenzekariyas7389 2 жыл бұрын
ራእይ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴-⁵ ዮሐንስ በእስያ ላሉት ለሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት፤ ካለውና ከነበረው ከሚመጣውም፥ በዙፋኑም ፊት ካሉት ከሰባቱ መናፍስት፥ ከታመነውም ምስክር ከሙታንም በኵር የምድርም ነገሥታት ገዥ ከሆነ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። ለወደደን ከኃጢአታችንም በደሙ ላጠበን፥ ⁶ መንግሥትም ለአምላኩና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ፥ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን፤ አሜን። … ¹⁸ ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ፥ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ።
@christianbirhanudagne
@christianbirhanudagne 2 жыл бұрын
የውዷ የተዋህዶ እንቁው መምህራችን እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን ፣ እውቀቱን እግዚአብሔር አብዝቶ ይገለጥለዎ ። እጅግ አንገብጋቢ እና ብዙዎች የሳቱበት ጥቅስ ነውና ስለ አስተምህሮ በድንግል ስም እናመሰግናለን 🙏❤🙏❤🙏❤🙏(🙏❤🙏❤🙏❤🙏❤🙏❤🙏❤🙏❤🙏❤❤🙏
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@adamtadesse9239
@adamtadesse9239 Жыл бұрын
ጅሎ ጅላጅሎ ጅላንፎ
@hatersata.1627
@hatersata.1627 2 жыл бұрын
እኔኮ ስወድዎት መምህር የህይወት ቅመም ነዎት ማርያምን 👏በእግዚአብሄር ደስ ይበለን 🙏🙏🙏🙏
@health8075
@health8075 2 жыл бұрын
“በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤” - ዮሐንስ 16፥26 መምህር ፀጋ ይብዛብህና ይህ ቃል የኢየሱስ አማላጅነት የማይሆን ምንፍቅና እንደሆነ ያረጋግጣል።
@user-uf9kz1pn9d
@user-uf9kz1pn9d 10 ай бұрын
Ewunet new
@EthioUtube20
@EthioUtube20 6 ай бұрын
ዮሐንስ 16 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁴ እስከ አሁን በስሜ ምንም አልለመናችሁም፤ ለምኑ ትቀበላላችሁ፤ ደስታችሁም ሙሉ ይሆናል። ²⁵ “እስከ አሁን የነገርኋችሁ በምሳሌ ቢሆንም እንኳ፣ ከእንግዲህ ግን ስለ አብ በምሳሌ ሳይሆን በግልጽ የምናገርበት ጊዜ ይመጣል። ²⁶ በዚያ ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ ይህም በእናንተ ፈንታ አብን እለምናለሁ ማለቴ አይደለም፤ ²⁷ ስለ ወደዳችሁኝና ከእግዚአብሔርም እንደ ወጣሁ ስላመናችሁ አብ ራሱ ይወዳችኋል። ²⁸ ከአብ ወጥቼ ወደ ዓለም መጥቻለሁ፤ አሁን ግን ዓለምን ትቼ ወደ አብ እሄዳለሁ።”
@melesetekle3574
@melesetekle3574 2 жыл бұрын
“Since the day that your fathers came out of the land of Egypt to this day, I have sent to you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them.” - Jeremiah 7:25 (WEB) "አባቶቻችሁ ከግብፅ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየቀኑ በማለዳ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬላችኋለሁ። - ኤርምያስ 7:25
@drtebejederikela6152
@drtebejederikela6152 2 жыл бұрын
yes mele;broye,as it is the orthodox religious teachers had changed the holly bible in the year2000, and the aim of the changing was to deny the intercession of christ. so they changed this verse because they understood as if it was talking about intercession, EVEN THOSE SELECTED LITRATES NEVER READ THE ENGLISH BIBLE OR THE GREEK AND HEBREW.
@HABESHAinfo-ql4dy
@HABESHAinfo-ql4dy 2 жыл бұрын
ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል። - ዕብራውያን 7፥25
@ellenibayleyegn5801
@ellenibayleyegn5801 2 жыл бұрын
ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና፡፡ መሉ ምእራፉን ብትጨርሰው ቁጥር 27
@addisnet21
@addisnet21 2 жыл бұрын
💁‍♂️ስለ እነማ? ስለ እነሱ ✅የመንፈስ ቅዱስ ቃል የሚጋጭ አይደለምና ፡ እንግዲህ አንድ ጊዜ ብቻ መስዋእት የሚያቀርብ ከሆነ የዘወትር ማማለድ ከወዴት ነው? በአንድ ጊዜ ራሱን የመሰዋት አገልግሎት ስለኅዝቡ ሁሉ ሃጢያት መቆሙ ከበቃ ለዘወትር መቆሙ እንዴት ይስማማል? እንግዲህስ እንደቀደሙት ካህናት ለዘወትር ሊያማልድ ከቆመስ ከአይሁድ ካህናት ምን ብልጫ ሊኖረው ይቻላል? ✅አንድ ጊዜ የሰዋው መስዋእትስ ሃያል ሆኖ ለሁሉ ለዘላለም ካልበቃ የመስዋእቱ ፍፁምነት እንደምን ሊታወጅ ይገባል? ✅ነገር ግን ተወዳጅ ጳውሎስ "ስለእነሱም ሊያማልድ ዘወትር" ማለቱ ክርስቶስን እንደአይሁድ ካህናት የአንድ ጊዜ አገልግሎቱ ፍፁም አለመሆኑን ሊመሰክር አይደለም ፡ የክርስቶስ አገልግሎት ፍፁም ነውና ፡ ይልቅስ ቀጠል አድርጎ "ፈፅሞ ሊያድናቸው ይችላል" በማለቱ “አዳኝ” ሲያደርገው እናያለን እንጂ ፤ ወደእግዚአብሄር የሚመጡትን በእግዚአብሄር ፊት ይጮህላቸዋል ሳይል ያድናቸዋል ብሏልና ከሌዋውያን ክህነት እጅግ ሻል ያለ ካህን እንደሆነ ያሳየናል ፡ እነርሱ ስለምህረት ይጮሃሉና ክርስቶስ ግን ፈፅሞ ያድናቸዋል
@muluemebetwoube6494
@muluemebetwoube6494 Жыл бұрын
Yemaledal Ena yamaledal "opposit "qale nachew
@Sewe_mindenew
@Sewe_mindenew 6 ай бұрын
@@addisnet21ቃለ ህይወት ያሰማልን
@habtehaile2810
@habtehaile2810 2 жыл бұрын
አባታችን መጋቢያችን ቃለ-ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ጊዜዎን ይባርክ
@Alam.alam6334
@Alam.alam6334 2 жыл бұрын
ወዶና ፈቅዶ ለዚህ ሰዓት ያደረሰን ቸሩ መድሃኒአለም ስም ከአጥናፍ እስከ አጥናፍ የተመሰገነ ይሁን ቃል ሕይወት ያሰማልን መምህራችን የሰማነው በልቦናችን ያሳድርብን ለሁላችንም እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድለን
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@nunubetty9153
@nunubetty9153 2 жыл бұрын
@@awebesmile316 nte tefteshal be adarashik chiferan mertenal yegna geta Medhanialem Eyesus kiristos ye meskelun sira serto wede kedmow kibru temelisual dirom ahunim wedefitim Nigusachin new.enante egnan tewun Orthodoxin yante ayinetu wetete ayisebikatim sile kesis Dr. Zebene kifu neger sitawera anisima demom ezih min tadergalek hid hidhid kezih
@berekettesfawtesema9231
@berekettesfawtesema9231 2 жыл бұрын
@@awebesmile316 ፈፈጸዠጰ ጰ ጨ ጨጨጨጨጨሸኸሸኸኸዠጨወጸዘፈጠወጨወወወወወወወወወቑቨቨቨቨአጸኘሰበነከ ወኘወጠወጰአዘከጰበኸጸወወወሸኘበአበአሸሰቀበቀረሠሸከከከነሸረረሸቨሠጀጨኸ፣ሸኘሸሠሸሸሸበኘጸኸበኘነከረረሰሸከሰሰሰሰሰቨ
@Henoka369
@Henoka369 2 жыл бұрын
አሜን እግዚአብሔር ይመስገን አሜን እንኳን ደህና መጡ መምህር ብዙ ትምህርት እያገኘንበት ነው ስለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን መምህር አብርሃን አትለየዎት አሜን አሜን አሜን ለኛም የምንሰማውን በልባችን ይፃፍልን አሜን አሜን አሜን
@awebesmile316
@awebesmile316 2 жыл бұрын
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@getnetgerma1448
@getnetgerma1448 2 жыл бұрын
ቃለ ህይወት ያሠማልን መምህራችን ረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥልን ።
@omegamedia1603
@omegamedia1603 2 жыл бұрын
ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።” - ኢሳይያስ 53፥12 ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።” - ዕብራውያን 7፥25
@bortocansalamon7976
@bortocansalamon7976 2 жыл бұрын
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን የጠፉትን የድንግል ማርያም ልጅ ወደቤቱ ይመልሳቸው ።የተማርነውን በልቦናችን ያሳድርብን አሜን ።
@Mr.Wendi-
@Mr.Wendi- 10 ай бұрын
Eyesus Yadinal
@bezachanel2516
@bezachanel2516 2 жыл бұрын
ዉድ መምህራችን በእድሜ በጤና ይጠብቆት ቃለህይወት ያሰማልን 🤲🤲🤲🤲
@samsafegacho4956
@samsafegacho4956 2 жыл бұрын
ቃለ-ህይወት ያሰማልን አባታችን አመሰግናለሁ!
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 жыл бұрын
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@abrahammamo2133
@abrahammamo2133 2 жыл бұрын
የኦርቶዶክስ እንቁ የልባችን ሞተር ነዎት ረጅም ዕድሜ ይስጥልን የእኔ ውድ መምህር
@emuethiopia2327
@emuethiopia2327 2 жыл бұрын
እግዚአብሔር ይመስገን መምሕራችን ቃለሕይወትን ያሰማልን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር 💒👏❤
@negusscahaile4197
@negusscahaile4197 2 жыл бұрын
መምህር በዕውነት እሎታለሁ ብዙ የማላውቃቸውን ነገሮች እንዳውቅ አድርገውኛል። የባለፉትን በአራትክፍል የቀረቡትን ጨምሮ ለጠያቂዎች የሰጡዋቸውን መልሶች ካዳመጥኩ በኋላ ልክ ሱስ እንደያዘው ሰው ቀጣዮቹን ትምህርቶች ለመስማት እናፍቃለሁ። እግዚአብሔር እድሜ ከጤና ጋር አብዝቶ ይስጥልን።ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
@DAVIDFC1234
@DAVIDFC1234 2 жыл бұрын
ይህንስ በደንብ ደጋግመን መስማት አለብን መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
@adamtadesse9239
@adamtadesse9239 Жыл бұрын
ጅሎ ጅላጅሎ ጅልናፎ
@chuchumike3286
@chuchumike3286 2 жыл бұрын
አባታችን እንኮን በስላም መጡልን እመቤቴ ሁሌም ትቅደምሎት አሜን አሜን አባታችን👏🏽
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 жыл бұрын
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@tsigeredatewodros3437
@tsigeredatewodros3437 2 жыл бұрын
የቃሉ ባለቤት እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይድረሰዉ መምህር እርሶንም ቃለህይወት ያሰማልን
@aregahegnassefa4639
@aregahegnassefa4639 2 жыл бұрын
1 ጢሞቴዎስ 2፥5: አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤ እናም ሰዋች ክርስቶስን እንዳይረዱ አድርገህ ባታምታታባቸው። እስቂ እግዚአብሔር አንተ አስተምረኝ ብለው እንዲፀልዩና መፀሀፍ ቅዱስ እንዲያጠኑ ነገራቸው።
@getnetgerma1448
@getnetgerma1448 2 жыл бұрын
ቃለ ህይወት ያሠማልን
@user-jx3sq1zp6u
@user-jx3sq1zp6u 2 жыл бұрын
አባታችን መምህራችን እግዚአብሔር በእድሜና በጸጋ ያኑርልን ለኔምለበቤተሰቦች ልጆቼ በጸሎትዎ አስቡኝን አሜን 🙏🙏🙏
@Sewe_mindenew
@Sewe_mindenew Жыл бұрын
በጣም ጥሩ ገለጻ ነዉ ግእዙ በማያሻማ መልኩ አስቀምጦታል ሮሜ 8፣34 "ይነብር በየማነ እግዚአብሔር ወይትዋቀሥ በእንቲአነ" በ እግዚአብሔር ቀኝ ያለው ስለኛ ይዋቀሳል ይከራከራል ይላል ከማን ጋር ቢሉ ከ አብ ጋር አይደለም ነገርግን ከሚከሱን ከሚከራከሩን ጋር ክርክራችንን ይከራከራል ዳዊት በ መዝ 43፣1 አቤቱ፥ ፍረድልኝ፥ከጽድቅ ከራቁ ሕዝብም ክርክሬን ተከራከር፤ ከሸንጋይና ከግፈኛ ሰው አድነኝ ይላል እንዲሁም በ ኢሳያስ 50 :8 የሚያጸድቀኝ ቅርብ ነው፤ ከእኔስ ጋር የሚከራከር ማን ነው? በአንድነት እንቁም፤ የሚከራከረኝ ማን ነው? ወደ እኔ ይቅረብ።ይላል እግዚአብሔር ከተከራከረልን ደሞ አፀደቀን ማለት ነው የሚያፀድቅም የሚኮንንም እሱ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው ማን ይቃወመናል።
@HANANHANAN-np1hg
@HANANHANAN-np1hg 2 жыл бұрын
በጣም ጥኦም ትምህርት አባቴ እደሜ ጤና ይስጥልኝ እግዚአብሔር አምላክ በእውንት ትምረታችው በጣም ነው ይሚገባኝ 🥰🥰🥰🥰
@nononononono3721
@nononononono3721 2 жыл бұрын
ውይ ለማናስተዋል ሰዎች እግዚአብሔር ልብ ይሰጠን እኔስ ከሳት ውስጥ ወጥቻለሁ እውነቱ ሲገባኝ አሁንም በስህተት መንገድ የምትሄዱ ተመለሱ መናፍቆች እግዚአብሔር ድንጋውን ልብ አውጥቶ የስጋ ልብ ይስጠን አሜን አሜን አሜን
@Beletikachew
@Beletikachew 2 жыл бұрын
መምህር ፕሮፌሰር ዘበነ ለማ ስለ ሮሜ 8፡34 ሌሎች ሲጠይቁን መልስ እንድንሰጥ ሳይሆን እነርሱ ስለጠየቁን ሳይሆን ስለ ቃሉ ምንነት ስለ ሮሜ 8፡34 እብ 7፡25 በደንብ ግልፅ የሆነ የቤተ ክርስቲያን አስተምሮ ትምህርት በቀጣይ ብትሰጠን ደስ ይለናል ለብዙዎች እንድናደርስ ብዙዎችን እንድንታደግ ያግዘናል ። እናመሰግናለን
@lijeliashm2019
@lijeliashm2019 2 жыл бұрын
ኦርቶዶክሳውያን እኮ የእግዚአብሔር እስትንፋስ የሆነውን ቃል መፅሐፍ ቀዱስንም ተሳስቷል ለማለት የማትመለሱ ሕዝባችንን አገራችንንም መቀመቅ የከተታችሁ የአርዮስ ልጆች ናችሁ። ፍርዱ ቀርቧል።
@roserosephone
@roserosephone 11 ай бұрын
❤❤❤ እግዚአብሔር ይመስገን እግዚአብሔር ይመስገን እግዚአብሔር ይባርካችሁ ። መረዳት እግዚአብሔር ነው ለነገርሁሉ ማስተዋል ይስጠን። አው ዘ.ፍ11፥7...እንረዳለን።❤🌏⚖️✍️✍️✍️
@tsigeweyniarefaine7952
@tsigeweyniarefaine7952 2 жыл бұрын
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን የማቱሳላ እድሜ ይስጥልን መምህራችን ልዩ የሆነ ትመህርት ድንቅ
@user-ph9qo5ed6x
@user-ph9qo5ed6x 2 жыл бұрын
ኢየሱስ ይማሌዳል እግዚአብሔር ልቦና ይስጥህ በእግዚአብሔር ቃል ላይ መጨመርም መቀንስም ያስፈርዳል
@user-cz8bn6yj5h
@user-cz8bn6yj5h Жыл бұрын
ለኣንቺ ደሞ ልቦና ይስጥሽ
@user-fp2zy4yr5k
@user-fp2zy4yr5k 5 ай бұрын
መምህር ጌታ ይቅር አይበልህ!በስጋ ነው የምታስተምረው!እኔ ሳልወለድ የሚያውቀኝ እ/ር ነው ።አንተ ያስተማርከኝ ትልቅ ከሆንኩ ነው።እኔ ስሬ ተወላጅ ነኝ ጴንጤዎችን መናፍቅ ብለሕ ትሰድባለሕ እኛም አንተን ሰምተን እንሳደባለን ።ለምን?መጽሀፍ ሲናገር ወደ አለም ሁሉ ሒዱ ወንጌልን ለፍጥረት ስበኩ ነዉ ።እኛ መቼ ነው የምንሰብከው?የሚሰብኩትን መስደብ ብቻ ለምን? ??
@assetesfaye5685
@assetesfaye5685 2 жыл бұрын
ወደ ሮሜ ሰዎች 8:34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
@gracycharislaughs
@gracycharislaughs 2 жыл бұрын
ያያሉ አያስተውሉም 😚
@asasasss860
@asasasss860 2 жыл бұрын
ይሰማሉ ግን አያዳምጡም
@biniamtedeos6940
@biniamtedeos6940 2 жыл бұрын
@@gracycharislaughs የ ጻድቁ እስጢፋኖስ ኣማማት እና ከ የመድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ ሃዋርያው ቶማስ የተናገረውን ሃይለ ቃል ዘነጋሀው እንዴ
@danidan1999
@danidan1999 2 жыл бұрын
ክብር ለኢየሱስ ክብር ለማርያም ክብር ለቅዱሳን
@user-bv6iw1ot4j
@user-bv6iw1ot4j 2 жыл бұрын
እግዚአብሔር አይነ ልቦናቹን ያብራላች ማስተዋልን ያድላች
@derejeseyoum8856
@derejeseyoum8856 2 жыл бұрын
1ኛ የዮሐንስ መልእክት 02 1 ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። 1ኛ የዮሐንስ መልእክት
@messimko9029
@messimko9029 2 жыл бұрын
ጠበቃ ማለት የሀጥያት ማስተሰሪያ ማለት ነው
@derejeseyoum8856
@derejeseyoum8856 2 жыл бұрын
@@messimko9029 ዕብራውያን 7 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁴ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤ ²⁵ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
@addisnet21
@addisnet21 2 жыл бұрын
1ኛ የሐንስ 2 ጠበቃ እንጂ አማላጅ አይልም ✅Rome 8:34- it is not taking about እየሱስ is አማላጅ - Rome 8:34 - is taking all about እየሱስ is ፈራጅ/VITO በራሱ ስልጣን የሚወስን... 👉It is proven contextually based on Bible 👉it is proven grammatically based on Bible 👉it is proven historically based on history Detail as follow…. ************Point one******************* ✅It is proven contextually, based on Bible If you start reading from Rome 8:33 you will understand what Paul is talking about. Paul making his point by question and answer - he ask and he answered it himself. ✅👉He start from Rome 3-33 እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው ? you see he is asking now let’s go the read the next one ኳናኝ. ✅👉 የሚኰንንስ ማን ነው ? ብሏ ነው የጠየቀው እንጂ 👉የሚማልድ ማነው? ብሏ አልጠየቅም:: 💁‍♂️He is not talking about አማላጅ then… ************Point two********************** ✅ሮሜ 8:34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉[የሚፈርደው] ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። You see [የሚፈርደው ] እንጂ "የሚማልደው" የሚለው ቃል ከPaul ሀሳብ ወይም ጥያቄ ጋር አይሔድም :: አማላጅ የሚለውን ቃል ስዎች ናቸው የጨመሩት:: let’s look king James verse of the Bible ✅👉Rome 8:34 Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh [intercession] for us. So let’s look at the meaning of 👉{intercession} 👉 The meaning of intercession as follow dictionaryዶትcom ግብእና እየው 💁‍♂️1- An interposing or pleading on behalf of another person. 🤦‍♂️2- A prayer to God on behalf of another. 💁‍♂️3- Roman History. the interposing of a veto, as by a tribune.✅ So based ✅አየህ ቃሉ በሮም ዘመን በራሱ ስልጥን የሚፈርድ ፈራጅ (VITO) ማለት ነው: ሌላው ቃል አሁን አሁን እየተገልበጠ እና እየተጭመረ ነው የመጣው ስለዚ ትክክለኛው ትርጉም 💁‍♂️ ከመፅሐፍ contextual ጋር እና 💁‍♂️ከፁሁፉ Grammar/ግራመር ጋር 💁‍♂️ከመፅሐፍ ታሪካዊ ግዜ ጋር የሚሔደው የRoman history ትርጉም ነው VITO የሚወስን የሚፈርድ እንጂ ሊላ አካልን የሚለምን አይደለም
@user-xx8me3ut2j
@user-xx8me3ut2j Жыл бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን ዶክተር ቀሲስ ዘበነ ለማ❤❤❤❤❤❤
@fevenygetaliji
@fevenygetaliji 10 ай бұрын
Romans 8 አማ - ሮሜ 34: የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። ከሞት የተነሳ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው ደግሞ ሰለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው አለቀ ደቀቀ ምንም ማደግ አይቻልም ዘቤ ።ያልሄዳው ለአንተ ነው እንጅ ለወንጌል አማኞቹ በጣም ይሄዴልናል።❤❤❤❤❤❤
@Mercy_Ethiopian
@Mercy_Ethiopian 2 жыл бұрын
አሜን! ቃለ ሕይወት ያሰማልን አባታችን!
@zo-ma6557
@zo-ma6557 2 жыл бұрын
1ኛ ዮሐንስ 2 1፤ ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
@addisnet21
@addisnet21 Жыл бұрын
✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️ ✅📖መፅሐፍ ቅድሱ መካከለኛ የሚለውን ቃል ለዳኛም ለፈራጅም ይጠቀምበታል:: ✅📖እዬብ( 9:33) አንብብ-32፤ እንድመልስለት አብረን ወደ ፍርድ እንገባ ዘንድ፥እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለምእጁን በሁለታችን ላይ የሚያኖር (ዳኛበመካከላችን) ምነው በተገኘ! ✅🟦አንብ ወንድሜ ✅ሌላው ሮሜ 8:34 የራሳቹ ፓስተር ስለምልጃ እንደማያወራ አስተምሮል ለ2ደቂቃ ብቻ ስሙት kzfaq.info/get/bejne/iuCoidml27mlqY0.html
@selamawitkibert62
@selamawitkibert62 Жыл бұрын
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን🙏🏽❤️🙏🏽
@samsontesfaye1109
@samsontesfaye1109 2 жыл бұрын
በጣም ነው ሚገርመው contextin ከconfussion ብትለይ ይሻላል መንፈስ ቅዱስ ያማልዳል በትክክል ነው ምናምነው። ክርስቶስ ሊያድን እንጂ ሊኮንን አልተላከም ጌታ ይማርህ በእውነት።።
@samsontesfaye1109
@samsontesfaye1109 2 жыл бұрын
kzfaq.info/get/bejne/freoeZWa2Jm-m58.html
@user-jz6um2qq4n
@user-jz6um2qq4n 2 жыл бұрын
መምህሬ እንኳን ደህና መጡ🍃👏እውነት አይናቸውም ልባቸውም ታውሯል እግዚአብሔር ይርዳቸው እኛን በቤቱ ያፅናን🤲🤲🤲🤲🤲
@user-uf9kz1pn9d
@user-uf9kz1pn9d 10 ай бұрын
Amen amen amen amen amen
@kumnegerliben4518
@kumnegerliben4518 2 жыл бұрын
ጥሩ እረዕስ ነው ነው የአንድ እህቴ ባል በጣም በሀይማኖቱ ጠንካራ የነበረ ሰው ወደምንፈቅና ተቀየረ እና ማሪያም ታማልዳለች የሚል ካሳያችሁኝ ይላል እባክዎን አግዙን
@amanuelhaile9898
@amanuelhaile9898 2 жыл бұрын
Matthew 10 (አማ) - ማቴዎስ 41: ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል። ጳውሎስ ሐዋርያ አይደለም ብለህ ንገራቸው
@eyuhailu3938
@eyuhailu3938 2 жыл бұрын
ስው አማላጂ መሆን ከተቻለ ክርስቶስ ክብሩን ጥሎ ያንን ሁሉ መከራን መቀበልና የመስቀል ሞት መሞት ለምን አስፍለገ? በአጭሩ አትችልም አልተፃፍም ስው ከሞተ ቦሃለ አዳች አይችልም
@damenabeco4604
@damenabeco4604 2 жыл бұрын
" ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።" (1ኛ የዮሐንስ መልእክት 2:1) " ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን መምህር እስኪ ስለነዚህ ጥቅሶችስ ምን ይላሉ? መቼም ሆን ብለው ህዝቡን ለማሳት ስለቆረጡ ፈጣሪ ልቦና ይስጥዎት። ይህንን ህዝብ ከእውነት ቃል ወደ ተረት መልሰው ይዘውት ሊጠፉ ነው? "የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።" (ትንቢተ ኢሳይያስ 53:12)
@ermiyasene1443
@ermiyasene1443 2 жыл бұрын
በዓለም ያላቹ ፤ በመጀመሪያ የታፃፈ እውነት የተገለጠ ክርስቶስ አለን ፤ እውነት እውነት እላችዋለው የአዲስ ኪዳን ሀሳብ የክርስቶስ ክህነት (አማላጅነት)አገልግሎት በገዛ ደሙ የተገኘ ሀሳብ ነው ለዛም ሙሉ ሃሳብ የበዙ ጥቅሶችን አስቅምጫለው ፤ እንጂ ህንደ አሳቾች አንድ ጥቅስ ይዘን ስናጣምም ውለን አናድርም። የጌታዬ ጸጋ በእናንት ላይይደር ፤ አሜን ።
@yohannisassefa4660
@yohannisassefa4660 2 жыл бұрын
አሜን አሜን አሜን መምህሬ የኔ ጥበብ የድንግል ማርያም ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ከክፉ ሁሉ ይጠብቅህ 💞🙏💞
@merrydani990
@merrydani990 2 жыл бұрын
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን አባታችን ፀጋው ያብዛሎት እግዚአብሔር በእድሜ በጤና ይጠብቅልን🙏💚💛❤️
@user-db4sn9if8e
@user-db4sn9if8e Жыл бұрын
Amen Amen Amen memirachin Kalihiwoti yasemalen
@mikiyasendaleASFAWU-pd2uj
@mikiyasendaleASFAWU-pd2uj 8 ай бұрын
ሮሜ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁹ አፍም ሁሉ ይዘጋ ዘንድ ዓለምም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፍርድ በታች ይሆን ዘንድ ሕግ የሚናገረው ሁሉ ከሕግ በታች ላሉት እንዲናገር እናውቃለን፤ ²⁰ ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና። ²¹ አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ ²² እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤ ²³ ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤ ²⁴ በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ። ²⁵ እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ አቆመው፤ ይህም በፊት የተደረገውን ኃጢአት በእግዚአብሔር ችሎታ ስለ መተው ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው፥ ²⁶ ራሱም ጻድቅ እንዲሆን በኢየሱስም የሚያምነውን እንዲያጸድቅ አሁን በዚህ ዘመን ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው።
@menenmengistu3334
@menenmengistu3334 2 жыл бұрын
ዕብራውያን 7:25, ሮሜ 5:10 ሮሜ 8:34, 1ኛ ዮሐንስ 2:1 2ኛ ቆሮንቶስ 5:21 እነዚህን እንመልከታቸው:: በነገራችን ላይ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማይ ያወረደው ሃጢያተኛን ከኩነኔ ለማዳን እንጂ ለመኮነን አይደለም::ሮሜ 8:33-34 ለመናገር የፈለገው እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማንም ሊከሰን ወይም ሊኮንነን አይችልም ምከንያቱም ስለእኛ የሚማልድ ጌታ ኢየሱስ መኖሩን ለማመላከት ነው:: እግዚአብሔር የመረጣቸውን ጌታ ኢየሱስ አይኮንንም:: እግዚአብሔርም ጌታ ኢየሱስም እየሠሩ ያሉት ሕዝብ ከሃጢአት ከሠይጣን እጅ የማዳን የመታደግ ሥራ እንጂ እግዚአብሔር ሲመርጥ ጌታ ኢየሱስ እየኮነነ አይደለም የሚሠሩት:: የእግዚአብሔር መንግሥት የፍቅር መንግሥት ነውና::ሕይወቱን በቀራንዬ መስቀል የሰጠበት ዋናው ነገር በሃጢያቱ የተፈረደበትን ሰው የተባለውን ፍጥረት ለማዳን እንጂ ለመኮነን አይደለም::
@addisnet21
@addisnet21 Жыл бұрын
✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️ ✅📖መፅሐፍ ቅድሱ መካከለኛ የሚለውን ቃል ለዳኛም ለፈራጅም ይጠቀምበታል:: ✅📖እዬብ( 9:33) አንብብ-32፤ እንድመልስለት አብረን ወደ ፍርድ እንገባ ዘንድ፥እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለምእጁን በሁለታችን ላይ የሚያኖር (ዳኛበመካከላችን) ምነው በተገኘ! ✅🟦አንብ ወንድሜ ✅ሌላው ሮሜ 8:34 የራሳቹ ፓስተር ስለምልጃ እንደማያወራ አስተምሮል ለ2ደቂቃ ብቻ ስሙት kzfaq.info/get/bejne/iuCoidml27mlqY0.html
@helmegnawutube2156
@helmegnawutube2156 2 жыл бұрын
እግዚአብሔር ደስስስስስ ይበለው🙏🙏🙏🙏 ዲያብሎስ/ሴይጣን ይፈር መድረሻ ይጣ!!!
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 жыл бұрын
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 жыл бұрын
Jesus said to him, “I am the way, and the truth, and the life. No one comes to the Father except through me. 1 Peter 3:18 For Christ also suffered once for sins, the righteous for the unrighteous, to bring you to God. He was put to death in the body but made alive in the Spirit.
@ereftbesu6222
@ereftbesu6222 2 жыл бұрын
May God bless you
@ahadutech1519
@ahadutech1519 2 жыл бұрын
እኔ እውነትም መንገድም ነኝ ሲል እኮ እኔ እራሱን እውነትን ነኝ መንገድ ነኝ እኔ እራሴ እግዚአብሔር ነኝ እያለ እንጂ እንዳንተ አተረጓጎም ወደ አብ የማደርሳቹ እሙነተኛው መንገድ እኔ ነእ እያለ አይደለም ።
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 жыл бұрын
@@ahadutech1519 1 Corinthians 15:28 When he has done this, then the Son himself will be made subject to him who put everything under him, so that God may be all in all.
@ahadutech1519
@ahadutech1519 2 жыл бұрын
@@bhailuyemene6068 bro bro you made another mistake here። አንተ የጠቀስከው ክፍል ላይ ይገዛለታል ተብሎ የተፃፈው ሞት ነው ገዢው ክርስቶስ ነው።1ኛ ቆሮንቶስ 15 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁰ አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል። ²¹ ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና። ይሄን ክፍል ሲያብራራው ደግሞ = ሞት አለምን እንዲገዛ በ ክርስቶስ እንደተሾመ ክርስቶስንም ሞት ለ3 ቀን እንደሚገዛው ከዛ ግን ሞት በክርስቶስ ድል እንደሚነሳ እና ዘላለም እንደሚገዛ ሚያሳይ ክፍል ነው።
@bhailuyemene6068
@bhailuyemene6068 2 жыл бұрын
@@ahadutech1519 give me more insight
ኢየሱስ ፈራጅ ወይስ አማላጅ?
1:22:31
Orthodox Speaks
Рет қаралды 6 М.
Little brothers couldn't stay calm when they noticed a bin lorry #shorts
00:32
Fabiosa Best Lifehacks
Рет қаралды 17 МЛН
Они так быстро убрались!
01:00
Аришнев
Рет қаралды 2,9 МЛН
I'm Excited To see If Kelly Can Meet This Challenge!
00:16
Mini Katana
Рет қаралды 34 МЛН
Little brothers couldn't stay calm when they noticed a bin lorry #shorts
00:32
Fabiosa Best Lifehacks
Рет қаралды 17 МЛН