Рет қаралды 41,884
Yilma Hailu
ልክ በዛሬው ቀን ። ሕዻር መርቆርዮስ 1984 ዓም በደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን ብጹ አቡነ ሰላማ የባሌ አገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የተናገሩት ትንቢታዊ ቃል ። ሊቀመዘምራን ይልማ ኃይሉ በግጥም እንዳሰፈረው እና እንዳነበበው። ይህ ነው ትንቢት የእውነት ቃል ። ነብያትም እነዚህ ናቸው። በረከታቸው ይደርብን።