Рет қаралды 19,184
ጋዜጠኛ ነኝ ባዩ ከታሰሩት ወሃቢያዎች መካከል የነበረ ሰው ነው፡፡በእርግጥ ከወሃቢያዎች ከዚህ የዘለለ ሌላ ስራ አንጠብቅም፡፡የሚገርመው ግን አሁን ድረስ ሰውን አሕባሽ በሚሉት ፈሊጥ ለማታለል መሞከራቸውና ከላፈው እኩይ ተግባራቸው ለመመለስ አለመጣራቸው ነው፡፡ህዝበ ሙስሊሙ እስከዛሬ የት ነበር ብሎ በጉጉት እና በሥሥት የሚከታተለውን አስሱና ቲቪ እንኳን ሰዎች ዘንድ ለማስጠላት ብቻ አህባሽ እያሉ እየዋሹ ነው፡፡አሕባሽ ምን ማለት ነው ቢባሉ ግን እውቀታዊ ምላሽን የመመለስ ሞራሉም አቅሙም የላቸውም፡፡