Рет қаралды 53,173
የታህሳሱ ግርግር - የሁለቱ ወንድማማቾች
የአፄ ሐይለ ሥላሴ ስልጣን ሊፈተን እንደሚችል የታየበት፣ የመጀመሪያው በር ከፋች አመፅ ነው፡፡ ከእዚህ በፊት በተለያዩ ገበሬች የተነሱ አመፆች አስተዳደራዊ በደልን መስረት አድርገው ያመፁ እንጂ ወደ ንጉሱ ወንበር ያማተሩ አልነበሩም፡፡
የሁለቱ ወንድማማቾች አመፅ ግን እንደዛ ሆነ፡፡ ሰማይ ታረሰ! ንጉስ ተከሰሰ! ጥይትም ተተኮሰ!
በተለምዶ የታህሳሱ ግርግር ይሉታል፡፡ አባባሉ የማናናቅ ይመስላል፡፡ ነገሩስ ከግርግር በላይ ነበር፡፡
በግርማሜ ነዋይ እና በመንግስቱ ነዋይ አጋፋሪነት በአፄው ላይ የተሞከረው መፈንቅለ መንግስትን ታሪክ እያጣቀስን በተከታዩ ወሬ ወሬ ዝግጅታችን እንዲህ ዳሰነዋል፡፡
መልካም ቆይታ፡፡