Рет қаралды 16,243
የተባረከች አንገት የአምልኮ ደም የፈሰሰበትን ቅዱስ መስቀል ትሸከማለች የተባረከች እግር ጠዋትና ማታ የአምላኳን መቅደስ ትረግጣለች
የልጃችን ስርዓተ ጥምቀት ክርስትና በቦሌ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን በቀን 23 /02 /2016 ዓ.ም የተከናወለ የቅድስት ቤተክርስቲያን የሥላሴ ልጅነት ሰነ ስርዓት
"እኔ እግዚሐብኤር አምላካቹ ነኝና ሰውነታችሁን ቀድሱ ቅዱስም ሁኑ እኔ ቅዱስ ነኝና" ዘሌ. 11፥44
ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል፦ እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።
ከሥጋ የተወለደ ሥጋ ነው፥ ከመንፈስም የተወለደ መንፈስ ነው። የዮሐንስ ወንጌል 3 ፤ 6