Рет қаралды 112,233
ይህ ሕይወት ለዋጭ ትምህርት በቃሉ አስተማሪ በወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁን በፎር ኮርነርስ ቤተክርስቲያን ሲልቨር ስፕሪንግ ሜሪላንድ የተሰጠ ነው። ይህ ትምህርት በፊሊጲሲዮስ መልዕክት ላይ በማተኮር የክርስቶስን አስተሳሰብ በጥልቀት የሚመረምርና ከራስ ይልቅ ለባልንጀራ በማሰብ እንዴት እሱን መምሰል እንደሚቻል ፍንትው አድርጎ የሚያስቀምጥ ሁሉ ሊሰማው የተገባ መልዕክት ነው።