Рет қаралды 35,377
ሰኔ 4 / 2015 ዓ.ም በሰሚት ዋሻ መካነ ሕይወት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በተካሄደው ጉባኤ አይነጥላ ሆና ትዳር እንዳያገኝ የጋረደችው የመስተፋቅር እርኩስ መንፈስ እና የእግዚአብሔር ማዳን
አዎ ስንሠራ ጎበዞች ነን ፡ እግዚአብሔር ሲሠራብን ግን አገልጋዮች ነን ። ጌታ የሚሰጠን የልመናችንን ያህል አይደለም፤ ከለመነው በላይ ነው ። የመጻጕዕ የልመናው ልክ መዳን ነበረ ። ጌታ ግን አልጋውን ተሸክሞ እንዲሮጥ አደረገው አልጋን መሸከም የጤነኞች እንኳ ስጋት ነው ። የጌታ ፈውስ ግን ጤንነት ብቻ ሳይሆን የተሸከመንን የመሸከም አቅም ነው በርግጥ ተፈውሰን ከሆነ የተሸከሙንን እንሸከማለን ። ወላጆቻችንን መምህራኖቻችንን እንሸከማለን ።
#like_Comment_Share_Subscribe በማድረግ_አገልግሎቱን_ይደግፉ።
ቀጣይ አገልግሎታችን የፊታችን እሁድ ሰኔ 11 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 1ሰዓት ጀምሮ በሰሚት ዋሻ መካነ ሕይወት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን እንደ ቀድሞ በመልአከ ኃይል መምህር ኃይለመለኮት ግርማ ወንድሙ አገልግሎቱ ይቀጥላል!