Рет қаралды 67,737
በዛሬው ዝግጅታችን ስደት ላይ ላሉ ለቻናላችን ቤተሰቦች ስጦታ ይዘን መጥተናል !!
በካናዳ ዊንፔግ የምትገኘው ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ወቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በተለያዮ ሀገር ያሉ ስደተኛ ወገኖቻችንን በስፖንሰር መልክ ወደ ካናዳ በማምጣት ላይ እንደሚገኝ የሚታወቅ ነው ።
በዛሬ ዝግጅታችን ለkidi Ethiopia KZfaq channel ቤተሰብ ለሆኑ ይሄ እድል በስጦታ መልክ አወዳድረን ለመስጠት ማሙዋላት ያለባችሁን በዛሬው ቪዲዮ እናሳውቃችኋለን እስከመጨረሻው ተከታተሉት……
መልካም እድል !!!