Рет қаралды 10,664
በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ የገበያ ስፍራ በተከሰተው የእሳት አደጋ ጉዳቱ የደረሰባቸውን የንግዱን ማህበረሰብ መልሶ ለመማቋቋም ሁሉም የበኩሉን አስተዋፆ እንዲያበረክት ጥሪ ቀረበ
ከታች በተዘረዘሩት የባንክ የሒሳብ ቁጥር
-በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሂሳብ ቁጥር 1000637750201
-በዳሽን ባንክ 5009786342011
-በአዋሽ ባንክ 013211367855100
-በኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ 1001300318808
የሂሳብ ቁጥር ሁሉም ማህበረሰብ የአቅሙን ድጋፍ እንዲያድር ጥሪ ቀረበ፡