Рет қаралды 13,506
ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ የማይቀርበትን ቀን አንቀርም
በጎፋ መብራት ኃይል ደብረመዊዕ ቅዱስ መርቆሬዮስና እና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን ሰኔ 19 / 2014 ዓ.ም በመልአከ ኃይል መምህር ኃይለመለኮት ግርማ ወንድሙ ከቀኑ 3፡00 ሰዓት ጀምሮ የወንጌል ትምህርትና የፀበል አገልግሎት ይከናወናል ።
የቤተክርስቲያኑ አድራሻ ፦ ከጎፋ ቅዱስ ገብርኤል ትንሽ ዝቅ ብሎ በጎፋ ቅዱስ ገብርኤል ት / ቤት ጀርባ መሆኑን እየገለጽን #share #share ሼር በማድረግ ላልሰሙት አሰሙ