Рет қаралды 22,806
ብዙህ ሺህ ህዝብ የተገኘበት የጥምቀት መርሃግብር በመልአከ ኃይል ቀሲስ ኃይለመለኮት ግርማ ወንድሙ
የማርቆስ ወንጌል 16
16-18 ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን ይፈረድበታል። ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ፤ እባቦችን ይይዛሉ፥ የሚገድልም ነገር ቢጠጡ አይጎዳቸውም፤ እጃቸውን በድውዮች ላይ ይጭናሉ እነርሱም ይድናሉ። ቃሉ ይፈፀም ዘንድ ግድ ነው እግዚአብሔር ይመስገን
በድጋሚ እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን የአመት ሰው ይበለን!