Рет қаралды 14,882
‹‹ ጠላት መጣና በሥንዴው መካከል እንክርዳድ ዘርቶ ሄደ›› ማቴ 13÷25
ከሰይጣን ጠባያት መካከል አንዱና ዋናው ነገር መጥፎውን ከጥሩ፤ ጥሬውን ከብስል፤ ነጩን ከጥቁር ወዘተ… መደባለቅ ነው፡፡ ይህም ማለት፤ ተቃርኖዎችን በአንድ ቋት በመክተት፤ ግራ የሚያጋባ መንፈስን የያዘ መጽሐፍ ነው፡፡ ጥቁርና ነጭን ምን አገናኛቸው? ብለን እስክንደነቅ ድረስ፤ የማይገናኘውን ያገናኛል፡፡
ይደመጥ! ለተጨነቀች ነፍስ ሁሉ ትዳረስ መፅናኛም ትሆናት ዘንድ ይህን ትምህርት #share #share በማድረግ ላልሰሙት አሰሙ